TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#NewsAlert

#የባሕር_ዳር ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የእነ ብርጋዴየር ጀነራል #ተፈራ_ማሞን ጉዳይ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ተመልክቷል፡፡ መርማሪ ፖሊስ #ተጨማሪ_መረጃዎችን ለማሰባሰብ በሚል 14 ቀናት ጠይቆ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ ጥያቄውን #ውድቅ አድርጎታል፡፡ እስከ ነሀሴ 13/2011 ዓ.ም ድረስ ክስ እንዲሰመርትም ፍርድ ቤቱ ትዕዛዝ ሰጥቷል፡፡

Via #AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia