TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ🔝

#ዋቸሞ_ዩኒቨርሲቲ ትላንት ቅዳሜ የካቲት 02-2011 ዓ/ም ክብርት ፕሮፌሰር ሂሩት ወ/ማርያም የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የሳይነስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር፣ ፕሮፌሰር ላጲሶ ጌ. ድሌቦ፣ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የስራ አመራር ቦርድ አባላት፣ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የሴኔት አባላት፣ የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ስራ ሃላፊዎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የዩኒቨርሲቲው ማህበረስብ እና ውድ የተመራቂ ቤተሰቦች በተገኙበት በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የመጀማሪያ የሆኑትን የህክምና ዶክተሬት ተማሪዎችን በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል፡፡

በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ በሁለቱም ጾታ አመረቂ ውት ያመጡ ተማሪዎች የተሸለሙ ሲሆን ከሴቶች ዶ/ር #ጋዲሴ_አስፋ ከወንዶች ዶ/ር #ዋክሹም_ፈጠነ የሰርትፍኬት እና የብር ሽልማት ተሸለመዋል፡፡ ዶ/ር ዋክሹም ፈጠነ በአጠቀላይ የሜዳሊያ ተሸላሚ ሆኗል።

Photo credit Biruk Butishá
@tsegabwolde @tikvahethiopia