TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.4K photos
1.51K videos
215 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
March 12, 2020
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
March 16, 2020
TIKVAH-ETHIOPIA
#Election2012 በኮቪድ19 ምክንያት ቀጣዩን ምርጫ ለማካሄድ አስቸጋሪ በመሆኑ መንግስት አራት የመፍትሄ አማራጮችን አቀረበ። “ኮቪድ19 ምርጫን ማራዘም እና የህግ አማራጮች” በሚል ርዕስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት መንግስት ከተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። ኢትዮጵያ በህገ መንግስቱ መሰረት እስከ ነሃሴ ወር ማለቂያ ድረስ አጠቃላይ ምርጫ የማካሄድ ግዴታ ቢኖርባትም…
April 29, 2020
October 27, 2020
November 3, 2020
የፖለቲከኞቹ የረሃብ አድማ ፦

- እነአቶ ጃዋር መሀመድ በረሃብ አድማ ዛሬ 18ኛ ቀናቸውን መያዛቸው

- የፖለቲከኞቹ የጤና ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ

- እነዶ/ር ኢሊሊ ጀማል ባለው ሁኔታ ተገደው ክትትል ማቆማቸው

- ጠበቃ ከድር ቡሎ በተደጋጋሚ ውስኔ የተሰጠበት የፍርድ ቤት ትዕዛዝ መጣሱን መግለፃቸው

- ICRC አባላት ፖለቲከኞቹ ያሉበትን ሁኔታ መጎብኘታቸው

- አቶ በቀለ ገርባ ወደግል የህክምና ተቋማ እንዳይወሰዱ መከልከላቸው

- ስንት ቀን ያለምግብ መቆየት ይቻላል ? የዶ/ር ኢሊሊ ጀማል ምላሽ

https://telegra.ph/JawarMohammed-02-14
February 14, 2021
TIKVAH-ETHIOPIA
የፖለቲከኞቹ የረሃብ አድማ ፦ - እነአቶ ጃዋር መሀመድ በረሃብ አድማ ዛሬ 18ኛ ቀናቸውን መያዛቸው - የፖለቲከኞቹ የጤና ሁኔታ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ - እነዶ/ር ኢሊሊ ጀማል ባለው ሁኔታ ተገደው ክትትል ማቆማቸው - ጠበቃ ከድር ቡሎ በተደጋጋሚ ውስኔ የተሰጠበት የፍርድ ቤት ትዕዛዝ መጣሱን መግለፃቸው - ICRC አባላት ፖለቲከኞቹ ያሉበትን ሁኔታ መጎብኘታቸው - አቶ በቀለ ገርባ ወደግል የህክምና…
#Update

ዛሬ የካቲት 8 የነአቶ ጃዋር መሃመድ ጠበቆች በረሃብ አድማ ላይ የሚገኙ እስረኞች የህክምና ጉዳይ አስመልክቶ ጉዳዩን ለሚያየው የፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ ችሎት አቤቱታ አቅርበው ነበር።

የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ችሎትም እነአቶ ጀዋር መሀመድ በግል ሀኪሞቻቸው እንዲሁም በፈለጉት የግል ህክምና ተቋም መታከም እንደሚችሉ አፅንኦት ሰጥቶ ትዕዛዝ አስተላልፏል።

ከቀናት በፊት አቶ በቀለ እያደረጉት በሚገኘው የረሃብ አድማ ምክንያት በጠና ታመው ወደ ህክምና ተቋም ሊወሰዱ ሲሉ እንዳይሄዱ ማረሚያ ቤቱ "ከላይ በመጣ" ትዕዛዝ ከልክሎ እንደነበር የህክምና ክትትል የሚያደርጉላቸው ዶ/ር ኢሊሊ ጀማል መግለፃቸው ይታወሳል።

በተጨማሪ ሀኪሞቻቸው ባለው ሁኔታ ተገደው ለእነአቶ ጃዋር የሚያደርጉትን የህክምና ክትትል ማቋረጣቸውን እንደገለፁ ይታወቃል።

https://telegra.ph/JawarMohammed-02-15
February 15, 2021
May 26, 2022
#JawarMohammed

ኦፌኮ በብሄራዊ ምክክር ላይ አልሳተፍም ብሏል ?

አቶ ጃዋር መሀመድ (ምክትል ሊቀመንበር) ፦

" ትንሽ የግንዛቤ ችግር አለ። እኛ እንደ ኦፌኮ አንሳተፍም አይደለም ያልነው ቅድመ ሁኔታዎችን ነው ያስቀምጥነው። ብሄራዊ መግባባት (National Dialogue) የኦፌኮ አጀንዳ ነው።

... ስለዚህ ኦፌኮ የብሄራዊ ድርድርን ወይም የብሄራዊ መግባባትን አይፈልግም የሚለው የተሳሳተ አመለካከት ነው፤ እንፈልጋለን፤ አሁንም ቢሆን እንፈልጋለን ፤ አሁንም ቢሆን ለሀገራችን የሚጠቅመው እሱ ነው ብለን ነው የምናምነው።

ነገር ግን ብሄራዊ መግባባት ሲባል ፕሮሰስ አለው ፤ ብሄራዊ መግባባት በሁለት ደረጃ ነው በአንድ ሀገር ውስጥ ሊካሄድ የሚችለው።

አንዱ የፖለቲካ ልዩነቶች ወደ ጦርነት እንዳያመሩ የቅድመ ጦርነት ንግግር የሚባል ነው የፖለቲካ ልዩነቶች ፣ የፖለቲካ ሽኩቻዎች ሀገርን እና የፖለቲካ ኃይሎችን ወደ ጦርነት እንዳያስገቡ በንግግር እና በድርድር ለመፍታት የሚደረግ ብሄራዊ መግባባት አንድ አለ፤ ያ ሳይደረግ እድል አምልጦ ሀገር ወደ ጦርነት ከገባች በኃላ ደግሞ ጦርነት ቆሞ ከጦርነት በኃላ ለጦርነት መንስኤ የሆኑ ጉዳዮችም ሆኑ በጦርነት የተፈጠሩ ክስተቶች ለሌላ ጦርነት እንዳይጋብዙ ከስር መሰረቱ ለመፍታት የሚደረግ ክንውን ነው ፤ ይሄን መገንዘብ አስፈላጊ ነው።

ብሄራዊ መግባባት በጦርነት መካከል ሊካሄድ አይችልም። ሀገራችን በጦርነት መሀከል ነች፤ 2019/20 መጀመሪያ አካባቢ ቢሆን 2019/18 ጥሩ ጊዜ የነበረው ለውጡ እንደመጣ የመጀመሪያ ወራት መጀመር ነበረበት ያ አምልጧል አሁን ጦርነት ውስጥ ነው ያለነው።

ብሄራዊ መግባባት ሲባል የመጀመሪያው criteria ሁሉንም ያሳተፈ መሆን አለበት።

በተለይ ጦርነት ከተገባ ፣ ከሁሉም የበለጠ ብሄራዊ መግባባት ውስጥ መግባት እና መሳተፍ ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገባው በጦርነት ውስጥ የተሳተፉት ቡድኖች ናቸው። ጦርነት እየተካሄደ እነዚህ በጦርነት የተሳተፉ ቡድኖች ማሳተፍ አልቻልም። Legally ሆነ በ Security wise ማሳተፍ አይቻልም። ይህ ስለሆነ ዋናው እኛ ቅድመ ሁኔታ ያስቀመጥነው ብሄራዊ መግባባት ጥሩ ነው መንግስት ረጅም ጊዜ አልሰማም ብሎ አሁን የብሄራዊ መግባባት ማለቱ ጥሩ ነው ደስ ብሎናል ነገር ግን ይሄን ነገር በአግባቡ እንስራው ስለዚህ ጦርነት ይቁም ፤ ጦረኞቹ ሙሉ በሙሉ ይታረቁ አይደለም እያልን ያለነው ብሄራዊ መግባባቱ ላይ ሊታረቁ ይችላሉ ነገር ግን active fighting እንዲቆም ማድረግ በሰሜንም ፣ በትግራይ ድምበርም ፣ በቤኒሻንጉልም፣ በኦሮሚያም በተለያየ አካባቢ እየተደረገ ያለው ጦርነት መጀመሪያ መቆም አለበት... "

#ያንብቡ ➡️ https://telegra.ph/Jawar-Mohammed-05-27
May 27, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update " Galatoomaa Tour " የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጃዋር መሐመድ ጀርመን ይገኛሉ። ዛሬ በጀርመን ኑርንበርግ በነበረ ህዝባዊ ስበስባ በእስር ላይ በቆዩባቸው ጊዜያት ለሳቸው እና አብረዋቸው ለታሰሩ ሰዎች ከእስር እንዲለቀቁ ደጋፊዎቻቸው አድርገዋል ላሉት ጥረት ምስጋና አቅርበዋል። የእነ አቶ ጃዋር መሐመድ የአውሮፓ እና አሜሪካ ጉዞ አንደኛው አላማ ምስጋና…
June 4, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#Oromia ከቀናት በፊት ከኦሮሚያ ክልል መንግስትና መንግስት " ሸኔ " እያለ የሚጠራው እራሱን የ " ኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት " ከሚለው ቡድን የሰላም ድምጾች ተሰምተዋል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከሰሞኑ በተካሄደው የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ስብሰባ ላይ ፦ " በዚህ በተከበረው ጨፌው ፊት በክልላችን ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ አካላት ማለትም ኦነግ ሸኔ በእርቅ ወደ ሰላማዊ መንገድ ተመልሶ…
February 21, 2023
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
November 24, 2023
December 12, 2024
TIKVAH-ETHIOPIA
#JawarMohammed " አልፀፀትም " / " HIN GAABBU " በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ የገዘፈ ስም ካላቸው ፖለቲከኞች አንዱ የሆኑት የኦፌኮ ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጃዋር መሀመድ መፅሀፍ ይዘው እየመጡ እንደሆነ ገለጹ። የኢህአዴግን ስርዓት በሰላማዊ መንገድ በመታገል ስርዓቱ ሳይወድ በግዱ እንዲቀየር በማድረጉ ረገድ ግንባር ቀደሙን ድርሻ እንደሚይዙ የሚነገርላቸው አቶ ጃዋር መሀመድ ከዚህ ቀደም…
December 19, 2024