TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ፕሮፌሰር ብርሀኑ ነጋ🔝 

በኢትዮጵያ በአለፉት ስምንት ወራት ሁለት #ተቃራኒ የሚመስሉ ሁነቶች እየተስተዋሉ ይገኛሉ፡፡ በአንድ በኩል ዴሞክራሲ፣ የሕግ የበላይነት፣ የኢኮኖሚ ግንባታ ይታያል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ አለመረጋጋት፣ የሰላም መናጋት፣ ሕገወጥነት፣ በግልም ሆነ በቡድን መፃዒ #እድሎች እርግጠኛ አለመሆን ይስተዋላል፡፡

🔹VOA ከፕሮፌሰር ፕርሀኑ ነጋ ጋር ያደረገውን ቆይታ ከላይ ባለው የድምፅ ፋይል አዳምጡ።
@tsegabwolde @tikvahethiopia