TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሽኝት ተደረገላቸው...

በሰሜን ተራሮች ፓርክ ተከስቶ የነበረውን እሳት #ለማጥፋት ለመጡት #የእስራኤል የእሳት አደጋ መከላከል ቡድን እና #ለኬንያዊው አብራሪ ሽኝት ተደረገ። ሽኝቱን የሰሜን ጎንደር ከአካባቢው ባለሀብቶች ጋር በመሆን ሲሆን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ ለምለሙ ለእሳት መከላከል ቡድኑ ለአብራሪው እንዲሁም እሳቱን ለማጥፋት ለተረባረበው ህብረተሰብ #ምስጋና አቅርበዋል።

Via Debark wereda communication
@tsegabwolde @tikvahethiopia