TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.37K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#ኢትዮጵያ

የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ከደቂቃዎች በኃላ መካሄድ ይጀምራል።

የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ከ8 ሰዓት ጀምሮ ነው የሚካሄደው።

በዚህ መክፈቻ ላይ #የሪፐብሊኩ_ፕሬዚዳንት ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።

የሪፐብሊኩ ፕሬዚዳንት ለሁለቱ የፌደራል መንግሥት ምክር ቤቶች ዓመታዊውን ስራቸውን መጀመራቸውን በማብሰር የፌደራል መንግስትን ዓመታዊ ዕቅድ ያቀርባሉ።

@tikvahethiopia
🥰24772🕊61😡51👏39🤔28😭19😢18😱12🙏6