TIKVAH-ETHIOPIA
#SafaricomEthiopia ሳፋሪኮም በሃምሌ ወር በድሬዳዋ አገልግሎት ይጀምራል። በሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የኤክስተርናል አፌርስ እና ሬጉላተሪ ዋና ኃላፊ ማቲው ሀሪሰን ሀርቪ ፦ " ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ኔትወርኩን በማስጀመር አገልግሎቶችን ለመስጠት እየተዘጋጀ ነው። ይህንንም በድሬዳዋ በሐምሌ ወር 2014 ዓ/ም በመጀመር በቀጣይ ወራት በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች የሚገኙ 24 ከተሞች የሚስፋፋ ይሆናል።…
#SafaricomEthiopia
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እስካሁን ምን ምን ስራ ሰራ ?
በሰኔ 2013 ዓ.ም የቴሌኮም አገልግሎት ሰጪነት ፍቃድ ከተሰጠው ጀምሮ ፦
👉 የኔትወርክ እና የመሰረተ ልማቶች ግንባታዎች ላይ በማተኮር የሞባይል ሬድዮ ታወሮችን፤ ብሔራዊ የማሰራጫ ኔትወርኮን እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት የሚሆኑ ስምምነቶችን ጨምሮ መሠረተ ልማቶችን ገንብቷል።
👉 የቴሌኮም አገልግሎት ሰጪነት ፍቃድን ጨምሮ ለልዩ ልዩ ሥራዎች 1 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስት አድርጓል።
👉 ከ300 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ዋጋ የሚያወጡ መገልገያዎችን ወደ አገር ውስጥ አስገብቷል።
👉 ኮር ኔትወርዎርኩ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (1) እንዲሁም ምርቶችን እና አገልግሎቶችን ማበልፀግ ጀምሯል።
👉 የደንበኞች ጥሪ ማስተናገጃን አደራጅቷል።
👉 ሁለት የመረጃ ቋት ማዕከላት (Data Centers) ገንብቷል።
👉 በቅርቡ የመሠረተ ልማት መጋራት እና #ከአንዱ_ወደ_ሌላው_ለመደወል የሚያስችሉ ስምምነቶችን ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ተፈራርሞ ትግበራው በጥሩ መልኩ እየተካሔደ ነው።
#SafaricomEthiopia
@tikvahethiopia
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ እስካሁን ምን ምን ስራ ሰራ ?
በሰኔ 2013 ዓ.ም የቴሌኮም አገልግሎት ሰጪነት ፍቃድ ከተሰጠው ጀምሮ ፦
👉 የኔትወርክ እና የመሰረተ ልማቶች ግንባታዎች ላይ በማተኮር የሞባይል ሬድዮ ታወሮችን፤ ብሔራዊ የማሰራጫ ኔትወርኮን እና ለዓለም አቀፍ ግንኙነት የሚሆኑ ስምምነቶችን ጨምሮ መሠረተ ልማቶችን ገንብቷል።
👉 የቴሌኮም አገልግሎት ሰጪነት ፍቃድን ጨምሮ ለልዩ ልዩ ሥራዎች 1 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስት አድርጓል።
👉 ከ300 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ዋጋ የሚያወጡ መገልገያዎችን ወደ አገር ውስጥ አስገብቷል።
👉 ኮር ኔትወርዎርኩ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ (1) እንዲሁም ምርቶችን እና አገልግሎቶችን ማበልፀግ ጀምሯል።
👉 የደንበኞች ጥሪ ማስተናገጃን አደራጅቷል።
👉 ሁለት የመረጃ ቋት ማዕከላት (Data Centers) ገንብቷል።
👉 በቅርቡ የመሠረተ ልማት መጋራት እና #ከአንዱ_ወደ_ሌላው_ለመደወል የሚያስችሉ ስምምነቶችን ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር ተፈራርሞ ትግበራው በጥሩ መልኩ እየተካሔደ ነው።
#SafaricomEthiopia
@tikvahethiopia