TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
214 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የ2011 ዓ.ም የኢሬቻ በዓልን ለማክበር የሚመጡ እንግዶችን በመልካም ለማስተናገድ መዘጋጀታቸውን የቢሾፍቱ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች ገልፀዋል። #የኢሬቻ በዓል በየዓመቱ መስቀል ባለፈ በመጀመሪያ እሁድ በቢሾፍቱ #ሆራ_አርሰዲ ሀይቅ የሚከበረውን በዓል ለማክበር በርካታ እንግዶች ከውጭም ከውስጥም በቢሾፍቱ ይሰባሰባሉ።

ምንጭ፦ የመንግስት ኮሚኒኬሽን
@tsegabwolde @tikvahethiopia