TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በዜግነትና በማህበራዊ ፍትህ ዙሪያ እሰራለሁ ብሎ በቅርቡ የተቋቋመው “#ኢዜማ” ዛሬ በጉባኤ የተመረጡ አባላቱን ይፋ ያደርጋል ተባለ፡፡ የፓርቲው ሊቀመንበር የሸዋስ አሰፋ ለሸገር ራድዮ እንደተናገሩት የፓርቲው ከፍተኛ መሪዎች ከአባላት ጋር ዛሬ የሚተዋወቁበትን ፕሮግራም አዘጋጅተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ፓርቲ በቅርቡ የተመሰረተ ሲሆን የፓርቲውን ሊቀመንበርና መሪ መምረጡ ይታወቃል፡፡ በፓርቲው መሪና በፓርቲው ሊቀመንበር መሀከል ግልፅ ልዩነቶችን በማስቀመጥ የመንግስትና የፓርቲ ስራ እንዲለይ ተደርጎ የተመሰረተ ፓርቲ ነውም ተብሏል፡፡

Via #ሸገርራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#ADDISABEBA የሞተር ብስክሌትና የከባድ ጭነት ተሽከርካሪ ክልከላና የእንቅስቃሴ የሰዓት ገደብ ከትላንት ሐምሌ 1 ጀምሮ ተግባራዊ መሆን ጀምሯል።

Via #ሸገርራድዮ
@tsegabwolde @tikvahethiopia