TIKVAH-ETHIOPIA
ፎቶ /ቪድዮ ፦ በአዲስ አበባ ከተማ ረጃጅም የታክሲ ሰልፎች እየተስተዋሉ ነው። ነዋሪዎች ታክሲ አግኝተው ወደሚፈልጉት ጉዳይ ለመሄድ ረጅም ሰዓት ሰልፍ ለመጠበቅ ሲገደዱ ተስተውሏል። ወቅቱ ክረምት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በከተማይቱ እየጣለ ያለው ከባድ ዝናብ በመሆኑ ሁኔታውን አስቸጋሪ አድርጎታል። በተመሳሳይ በማደያዎች ላይ ረጃጅም የተሽከርካሪ ሰልፎች ታይተዋል ፤ መልዕክታቸውን የላኩ የታክሲ አገልግሎት…
#AddisAbaba
የኢትዮጲያ ነዳጅ ማደያዎች ማህበር ለኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 በሰጠው ቃል ፤ የሚታየውን የነዳጅ ሰልፍ ለመቅረፍ እንዲሁም የነዋሪዎችን እንግልት ለማስቀረት የህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች ( ታክሲዎችና ሃይገሮች) ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ነዳጅ እንዲያገኙ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።
" እየተስተዋለ ያለው የህዝቡ መጉላላት አሳስቦኛል " ያለ ሲሆን ያለውን ረጃጅም የትራንስፖርት ሰልፎች ፋታ ለመስጠት እና የህዝብ ትራንስፖርት ችግሩን ለማቃለል የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።
የማህበሩ ቦርድ አባል አቶ ደሳለኝ አበባየሁ፣ በየማደያዎቻችን አሁንም የተሸከርካሪ ሰልፎች እንደቀጠሉ ናቸው ያሉ ሲሆን የህዝብን እንግልት ለመቀነስ በማሰብ ማህበሩ ይህንን ለመተግበር መወሰኑን ገልጸዋል።
ይህ እቅድ የህዝቡን ችግር የሚፈታ በመሆኑም የመንግስትን እና የፖሊስን ድጋፍ ካገኘን በየማደያዎቹ አሰራሩ ይተገበራል ሲሉ ተናግረዋል።
ማህበሩ አሁን ካለው የነዳጅ ችግር ጋር በተያያዘ ከሌሎች ዘርፎች በበለጠ ለህብረተሰቡ ትኩረት መሰጠት እንደሚገባው በማመን ያቀረበዉ ምክረሃሳብ መሆኑን ገልጿል፡፡
አሽከርካሪዎች እና የመንግስት አካላት ይህንኑ እንዲረዱም መጠየቁን ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ሬድዮ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጲያ ነዳጅ ማደያዎች ማህበር ለኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 በሰጠው ቃል ፤ የሚታየውን የነዳጅ ሰልፍ ለመቅረፍ እንዲሁም የነዋሪዎችን እንግልት ለማስቀረት የህዝብ ማመላለሻ ተሸከርካሪዎች ( ታክሲዎችና ሃይገሮች) ቅድሚያ ተሰጥቷቸው ነዳጅ እንዲያገኙ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል።
" እየተስተዋለ ያለው የህዝቡ መጉላላት አሳስቦኛል " ያለ ሲሆን ያለውን ረጃጅም የትራንስፖርት ሰልፎች ፋታ ለመስጠት እና የህዝብ ትራንስፖርት ችግሩን ለማቃለል የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ቅድሚያ እንዲሰጣቸው ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን ገልጿል።
የማህበሩ ቦርድ አባል አቶ ደሳለኝ አበባየሁ፣ በየማደያዎቻችን አሁንም የተሸከርካሪ ሰልፎች እንደቀጠሉ ናቸው ያሉ ሲሆን የህዝብን እንግልት ለመቀነስ በማሰብ ማህበሩ ይህንን ለመተግበር መወሰኑን ገልጸዋል።
ይህ እቅድ የህዝቡን ችግር የሚፈታ በመሆኑም የመንግስትን እና የፖሊስን ድጋፍ ካገኘን በየማደያዎቹ አሰራሩ ይተገበራል ሲሉ ተናግረዋል።
ማህበሩ አሁን ካለው የነዳጅ ችግር ጋር በተያያዘ ከሌሎች ዘርፎች በበለጠ ለህብረተሰቡ ትኩረት መሰጠት እንደሚገባው በማመን ያቀረበዉ ምክረሃሳብ መሆኑን ገልጿል፡፡
አሽከርካሪዎች እና የመንግስት አካላት ይህንኑ እንዲረዱም መጠየቁን ኢትዮ ኤፍ ኤም 107.8 ሬድዮ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
" ወንጀል ላይ ተሳትፎ ያላቸውን አካላት በመለየት ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድባቸው ለማድረግ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራን ነው " - FIS የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ፥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አንዳንድ አካላት በአጭር ጊዜ ውስጥ ‘ትርፋማ እናደርጋለን‘ በሚል በተለያዩ የመገናኛ ዘዴዎች በሚያደርጉት የቅስቀሳ ተግባር ከህብረተሰቡ በርካታ ገንዘቦችን በተለያዩ የክፍያ አማራጮች እየሰበሰቡ እንደሆነ ገልጿል።…
" ለህግ አካላት ጠቁሙ "
በ " FIAS " ገንዘባቸውን ያጡ ለህግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጡ ጥሪ ቀርቧል።
የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በሰጠው ቃል ፤ FIAS በተባለው የኦንላይን ማጭበርበሪያ ድርጊት ገንዘባቸውን ያጡ ለህግ አካላት ጥቆማ በመስጠት እንዲተባበሩ ጠይቋል።
በኦንላይን የማጭበርበር ድርጊቶች የሚፈፅሙ አካላት ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ ከብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት ተቋም ጋር በጋራ እየሰራው ነው ብሏል።
ገንዘብ ሰብሰበው በተሰወሩት ላይ ከህግ አስከባሪ አካላት ጋር የማጣራት ስራ እየተሰራ ነው ያለው ተቋሙ በተለያዩ መንገዶችን ገንዘብ የሰበሰቡትን አካላት ሁኔታው እስኪጣራ የባንክ ሂሳባቸው እንዳይንቀሳቀስ የሚደረግበት አግባብ መኖሩን አመልክቷል።
አሁን ላይ አጠቃላይ የወንጀል ምርመራ ሂደቱ በጅምር ላይ ያለ በመሆኑ ጉዳዩ ተጣርቶ እስኪያበቃ በዝርዝር መረጃ ለማቅረብ እንደሚያስቸግር አገልግሎቱ አስረድቷል።
ህብረተሰቡ የማህበራዊ ሚዲያ በመጠቀም የሚሰሩ ስራዎች ላይ ሲሳተፍ በቅድሚያ የብረውት የሚሰሩት አካላት በኢትዮጵያ ህጋዊ እውቅና ያላቸው መሆኑን ትክክለኛ ማንነታቸውን እና አድራሻቸውን ማረጋገጥ እንደሚገባ አስገንዝቧል።
ያለምንም ስራ እንደቀልድ የሚሰበሰብ ሃብት ሊኖር እንደማይችል በመገንዘብም መሰል ስራዎች ላይ በጥንቃቄ መንቀሳቀስ ይገባል ሲል የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ለቴሌቪዥን ጣቢያው በሰጠው ቃል አሳስቧል።
@tikvahethiopia
በ " FIAS " ገንዘባቸውን ያጡ ለህግ አስከባሪ አካላት ጥቆማ እንዲሰጡ ጥሪ ቀርቧል።
የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ለኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በሰጠው ቃል ፤ FIAS በተባለው የኦንላይን ማጭበርበሪያ ድርጊት ገንዘባቸውን ያጡ ለህግ አካላት ጥቆማ በመስጠት እንዲተባበሩ ጠይቋል።
በኦንላይን የማጭበርበር ድርጊቶች የሚፈፅሙ አካላት ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ ከብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት ተቋም ጋር በጋራ እየሰራው ነው ብሏል።
ገንዘብ ሰብሰበው በተሰወሩት ላይ ከህግ አስከባሪ አካላት ጋር የማጣራት ስራ እየተሰራ ነው ያለው ተቋሙ በተለያዩ መንገዶችን ገንዘብ የሰበሰቡትን አካላት ሁኔታው እስኪጣራ የባንክ ሂሳባቸው እንዳይንቀሳቀስ የሚደረግበት አግባብ መኖሩን አመልክቷል።
አሁን ላይ አጠቃላይ የወንጀል ምርመራ ሂደቱ በጅምር ላይ ያለ በመሆኑ ጉዳዩ ተጣርቶ እስኪያበቃ በዝርዝር መረጃ ለማቅረብ እንደሚያስቸግር አገልግሎቱ አስረድቷል።
ህብረተሰቡ የማህበራዊ ሚዲያ በመጠቀም የሚሰሩ ስራዎች ላይ ሲሳተፍ በቅድሚያ የብረውት የሚሰሩት አካላት በኢትዮጵያ ህጋዊ እውቅና ያላቸው መሆኑን ትክክለኛ ማንነታቸውን እና አድራሻቸውን ማረጋገጥ እንደሚገባ አስገንዝቧል።
ያለምንም ስራ እንደቀልድ የሚሰበሰብ ሃብት ሊኖር እንደማይችል በመገንዘብም መሰል ስራዎች ላይ በጥንቃቄ መንቀሳቀስ ይገባል ሲል የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ለቴሌቪዥን ጣቢያው በሰጠው ቃል አሳስቧል።
@tikvahethiopia
ቅዱስ ጊዮርጊስ🏆
ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ሆነ።
አንጋፋው የስፖርት ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ የዘንድሮው የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ አሸናፊ ሆኗል።
ተጨማሪ መረጃዎችን እና ፎቶዎችን በቲክቫህ ስፖርት https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x ይከታተሉ።
@tikvahethsport
ቅዱስ ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ ሆነ።
አንጋፋው የስፖርት ክለብ ቅዱስ ጊዮርጊስ የዘንድሮው የውድድር ዘመን የኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ አሸናፊ ሆኗል።
ተጨማሪ መረጃዎችን እና ፎቶዎችን በቲክቫህ ስፖርት https://t.iss.one/+VvwzStMNcNHmhK0x ይከታተሉ።
@tikvahethsport
#Asossa | የተባበሩት ማደያ ንግድ ፈቃድ ተሰረዘ።
በህገ ወጥ መንገድ ነዳጅና ቤኒዚን ሲያሰራጭ በተገኘው የተባበሩት ማደያ ላይ እርምጃ መወሰዱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
የማደያው ንግድ ፍቃድ ሙሉ በሙሉ የተሰረዘ መሆኑንም ቢሮው ገልጿል፡፡
ላለፉት ጊዜያት ከህጋዊ አሰራር ባፈነገጠ መልኩ ሲሰራ የነበረው የተባበሩት ማደያ ወደ ህጋዊ መስመር ገብቶ ህብረተሰቡን እንዲያገልገል በቃልና በጹሁፍ ማስጠንቀቂ ቢሰጠውም ማስጠንቀቂያውን ወደ ጎን በመተው በህገ-ወጥነት በመቀጠሉ የተነሳ የንግድ ፍቃዱ ሙሉ በሙሉ መሰረዙን ቢሮው አሳውቋል።
ከዚህ በፊት ለታፍ ማደያም ማስጠንቀቂያ መስጠቱ የተገለፀ ሲሆን ቢሮው በተሰጠው ስልጣን መሰረት በህገ-ወጦች ላይ የሚወስደውን ዕርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።
አሶሳ ውስጥ 7 ማዳያዎች ያሉ ሲሆን በአገልግሎታቸው ህብረተሰቡን ማርካት አልቻሉም ተብሏል።
#BGMMA
@tikvahethiopia
በህገ ወጥ መንገድ ነዳጅና ቤኒዚን ሲያሰራጭ በተገኘው የተባበሩት ማደያ ላይ እርምጃ መወሰዱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ንግድና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ አስታወቀ።
የማደያው ንግድ ፍቃድ ሙሉ በሙሉ የተሰረዘ መሆኑንም ቢሮው ገልጿል፡፡
ላለፉት ጊዜያት ከህጋዊ አሰራር ባፈነገጠ መልኩ ሲሰራ የነበረው የተባበሩት ማደያ ወደ ህጋዊ መስመር ገብቶ ህብረተሰቡን እንዲያገልገል በቃልና በጹሁፍ ማስጠንቀቂ ቢሰጠውም ማስጠንቀቂያውን ወደ ጎን በመተው በህገ-ወጥነት በመቀጠሉ የተነሳ የንግድ ፍቃዱ ሙሉ በሙሉ መሰረዙን ቢሮው አሳውቋል።
ከዚህ በፊት ለታፍ ማደያም ማስጠንቀቂያ መስጠቱ የተገለፀ ሲሆን ቢሮው በተሰጠው ስልጣን መሰረት በህገ-ወጦች ላይ የሚወስደውን ዕርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።
አሶሳ ውስጥ 7 ማዳያዎች ያሉ ሲሆን በአገልግሎታቸው ህብረተሰቡን ማርካት አልቻሉም ተብሏል።
#BGMMA
@tikvahethiopia
#Sudan
ሱዳን በጋረጠችው የፀጥታ ችግር ሳቢያ በምዕራብ አርማጭሆ አንድ ጋሻ የሚጠጋ የእርሻ መሬት ለ1 ዓመት ያህል ሳይታረስ መቆየቱ ተገልጿል።
የሱዳን ኃይሎች የኢትዮጵያን ድንበር ተሻግረው መግባት ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ነው መሬቱ ያልታረሰው።
የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ም/ል ኃላፊ ደሴ ዘውዓለ ለአሐዱ በሰጡት ቃል፤ በምዕራብ አርማጭሆ ኢንቨስትመንት ቀጠና በስፋት ጥጥ፣ አኩሪ አተር፣ ማሽላና ሰሊጥ ይመረታል ብለዋን።
በ2013/14 የምርት ዘመን በአካባቢው የእርሻ ስራ ማከናወን ባለመቻሉ በርካታ ገንዘብ ስለመታጣቱን አንስተዋል፡፡
በተመሳሳይ በዞኑ መተማ ወረዳ በሱዳን ኃይሎች ሳቢያ በ2013 ዓ.ም ከእርሻ ስራ የወጡ 76 ባለሃብቶች መኖራቸውን የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ ምህረቱፍቃድ ገላው ተናግረዋል፡፡
የሰሞኑን የጸጥታ መደፍረስ ተከትሎ ግን ከእርሻ ስራቸው የተፈናቀሉ ባለሃብቶች አለመኖራቸውን አስረድተዋል፡፡
በወረዳው ደለሎ በሚባለው የኢንቨስትመንት ቦታ ከሱዳን የሚተኮሰው መሳሪያ በእርሻ ስራ ላይ #ከስጋት ባለፈ ያስከተለው ጉዳት እንደሌለ ገልፀዋል።
የሚተኮሰው መሳሪያ የሚያርፈው ከኢንቨስትመንት ስፍረው በ500 ሜትር ርቀት ላይ መሆኑን ነው የጠቀሱት፡፡
በመተማ ወረዳ በ3 የኢንቨስትመንት ቀጣና 256 ባለሃበቶች ተሰማርተው የቆዩ ቢሆንም ሱዳን ገፍታ በመምጣቷ ሳቢያ በአሁኑ ወቅት 76ቱ ከስራ ውጭ ናቸው፡፡
የሱዳን ኃይሎች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው ከገቡበት ዕለት አንስቶ እስካሁን በምዕራብ ጎንደር ዞን 276 የሚደርሱ ባለሃብቶች ከስራቸው ተፈናቅለዋል።
መንግስት የጉዳዩን አሳሳቢነት በመመልከት የተለያዩ ዲፕሎማሲያዊ ስራዎችን በመስራት የተስተጓጎሉ የእርሻ ስራዎች እንዲቀጥሉ ማድረግ እንደሚገባው የወረዳው ባለስልጣናት ጥሪ ማቀረባቸውን አሐዱ ቲቪ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
ሱዳን በጋረጠችው የፀጥታ ችግር ሳቢያ በምዕራብ አርማጭሆ አንድ ጋሻ የሚጠጋ የእርሻ መሬት ለ1 ዓመት ያህል ሳይታረስ መቆየቱ ተገልጿል።
የሱዳን ኃይሎች የኢትዮጵያን ድንበር ተሻግረው መግባት ከጀመሩበት ጊዜ አንስቶ ነው መሬቱ ያልታረሰው።
የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ም/ል ኃላፊ ደሴ ዘውዓለ ለአሐዱ በሰጡት ቃል፤ በምዕራብ አርማጭሆ ኢንቨስትመንት ቀጠና በስፋት ጥጥ፣ አኩሪ አተር፣ ማሽላና ሰሊጥ ይመረታል ብለዋን።
በ2013/14 የምርት ዘመን በአካባቢው የእርሻ ስራ ማከናወን ባለመቻሉ በርካታ ገንዘብ ስለመታጣቱን አንስተዋል፡፡
በተመሳሳይ በዞኑ መተማ ወረዳ በሱዳን ኃይሎች ሳቢያ በ2013 ዓ.ም ከእርሻ ስራ የወጡ 76 ባለሃብቶች መኖራቸውን የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ ምህረቱፍቃድ ገላው ተናግረዋል፡፡
የሰሞኑን የጸጥታ መደፍረስ ተከትሎ ግን ከእርሻ ስራቸው የተፈናቀሉ ባለሃብቶች አለመኖራቸውን አስረድተዋል፡፡
በወረዳው ደለሎ በሚባለው የኢንቨስትመንት ቦታ ከሱዳን የሚተኮሰው መሳሪያ በእርሻ ስራ ላይ #ከስጋት ባለፈ ያስከተለው ጉዳት እንደሌለ ገልፀዋል።
የሚተኮሰው መሳሪያ የሚያርፈው ከኢንቨስትመንት ስፍረው በ500 ሜትር ርቀት ላይ መሆኑን ነው የጠቀሱት፡፡
በመተማ ወረዳ በ3 የኢንቨስትመንት ቀጣና 256 ባለሃበቶች ተሰማርተው የቆዩ ቢሆንም ሱዳን ገፍታ በመምጣቷ ሳቢያ በአሁኑ ወቅት 76ቱ ከስራ ውጭ ናቸው፡፡
የሱዳን ኃይሎች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው ከገቡበት ዕለት አንስቶ እስካሁን በምዕራብ ጎንደር ዞን 276 የሚደርሱ ባለሃብቶች ከስራቸው ተፈናቅለዋል።
መንግስት የጉዳዩን አሳሳቢነት በመመልከት የተለያዩ ዲፕሎማሲያዊ ስራዎችን በመስራት የተስተጓጎሉ የእርሻ ስራዎች እንዲቀጥሉ ማድረግ እንደሚገባው የወረዳው ባለስልጣናት ጥሪ ማቀረባቸውን አሐዱ ቲቪ ዘግቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update በሱዳን ወታደራዊውን መንግስት ለመቃወም በወጡ ሰልፈኞች ላይ ጦሩ በወሰደው እርምጃ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ስድስት (6) መድረሱን የሱዳን ዶክተሮች ማዕከላዊ ኮሚቴ አስታወቀ። ዛሬ በነበረው ሰልፍ የተገደለው 6ኛ ሰው በባህሪ ከተማ ሲሆን ህፃን ልጅ እንደሆነና ከጀርባው በጥይት ተመቶ እንደተገደለ ኮሚቴው ገልጿል። እስካሁን ድረስ የሱዳንን ወታደራዊ መንግስት መቃወም ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ (ጥቅምት…
#Update
ሱዳን ዛሬም በተቃውሞ ስትናጥ ውላለች።
ትላንት በመዲናይቱ ካርቱም በፀጥታ አስከባሪዎች የተገደሉ ሰልፈኞችን ለመቅበር የተሰበሰበዉ ሕዝብ የቀብሩን ስርዓት ወደ ተቃዉሞ ሰልፍ ቀይረውት ከተማዋ በተቃውሞ ስትናጥ ውላለች።
ፀጥታ አስከባሪዎች በካርቱም እና በሌሎች ከተሞች የነበረውን ሰልፍ ለመበተን ለመበተን በከፈቱት ተኩስ እስካሁን በተረጋገጠው 9 ሰዎች ተገድለዋል።
የሱዳን ፖሊስ ሰልፈኞቹ 96 ፖሊሶችና 129 ወታደሮች አቁስለዋል በማለት የሰልፉን አደራጆች ከሷል።
ትናንት የተገደሉትን ሰልፈኞች ለመቅበር ዛሬ የታደመዉ በርካታ ለቀስተኛ ከሐገሪቱ ፕሬዝደንታዊ ቤተ-መንግስት አጠገብ ተሰልፎ ወታደራዊዉ ጁንታ ስልጣን እንዲለቅ ሲጠይቅና ሲያወግዝ ውሏል።
በሌላ በኩል ፤ ባለፈዉ እሁድ ዕለት በፀጥታ አስከባሪዎች ጥይት የቆሰለ አንድ ሰልፈኛ ግን ዛሬ ህይወቱ አልፏል።
የአፍሪካ ህብረት ፣ ኢጋድ ፣ ተመድ እና አሜሪካ የሱዳን ወታደራዊ ገዢዎች በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የሚወስዱትን የኃይል ርምጃ እንዲያቆሙ ጠይቀዋል።
በሌ/ጄ አብዱል ፈታህ አልቡርሃን የተመራውን መፈንቅለ መንግስት በማውገዝ እና ወታደሩ ስልጣኑን ወደ ሲቪል መንግስት እንዲያሸጋግር ለመጠየቅ ሰልፍ ወጥተው የተገደሉ ሰዎች 113 ደርሰዋል።
መረጃው ከአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ፣ ዶቼ ቨለ እና ከሱዳን ዶክተሮች ማዕከላይ ኮሚቴ የተውጣጣ ነው።
@tikvahethiopia
ሱዳን ዛሬም በተቃውሞ ስትናጥ ውላለች።
ትላንት በመዲናይቱ ካርቱም በፀጥታ አስከባሪዎች የተገደሉ ሰልፈኞችን ለመቅበር የተሰበሰበዉ ሕዝብ የቀብሩን ስርዓት ወደ ተቃዉሞ ሰልፍ ቀይረውት ከተማዋ በተቃውሞ ስትናጥ ውላለች።
ፀጥታ አስከባሪዎች በካርቱም እና በሌሎች ከተሞች የነበረውን ሰልፍ ለመበተን ለመበተን በከፈቱት ተኩስ እስካሁን በተረጋገጠው 9 ሰዎች ተገድለዋል።
የሱዳን ፖሊስ ሰልፈኞቹ 96 ፖሊሶችና 129 ወታደሮች አቁስለዋል በማለት የሰልፉን አደራጆች ከሷል።
ትናንት የተገደሉትን ሰልፈኞች ለመቅበር ዛሬ የታደመዉ በርካታ ለቀስተኛ ከሐገሪቱ ፕሬዝደንታዊ ቤተ-መንግስት አጠገብ ተሰልፎ ወታደራዊዉ ጁንታ ስልጣን እንዲለቅ ሲጠይቅና ሲያወግዝ ውሏል።
በሌላ በኩል ፤ ባለፈዉ እሁድ ዕለት በፀጥታ አስከባሪዎች ጥይት የቆሰለ አንድ ሰልፈኛ ግን ዛሬ ህይወቱ አልፏል።
የአፍሪካ ህብረት ፣ ኢጋድ ፣ ተመድ እና አሜሪካ የሱዳን ወታደራዊ ገዢዎች በሰላማዊ ሰልፈኞች ላይ የሚወስዱትን የኃይል ርምጃ እንዲያቆሙ ጠይቀዋል።
በሌ/ጄ አብዱል ፈታህ አልቡርሃን የተመራውን መፈንቅለ መንግስት በማውገዝ እና ወታደሩ ስልጣኑን ወደ ሲቪል መንግስት እንዲያሸጋግር ለመጠየቅ ሰልፍ ወጥተው የተገደሉ ሰዎች 113 ደርሰዋል።
መረጃው ከአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ፣ ዶቼ ቨለ እና ከሱዳን ዶክተሮች ማዕከላይ ኮሚቴ የተውጣጣ ነው።
@tikvahethiopia
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
#Tigray , #Mekelle 📍
የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ (ICRC) የህክምና ቁሳቁሶችን እና የተለያዩ እንደ የጤፍ ዘር እንዲሁም መሰረታዊ የሆኑ የቤት ቁሳቁሶችን ያካተተ ሰብዓዊ እርዳታውን ይዞ መቐለ፣ ትግራይ ዛሬ ገብቷል።
#ICRCEthiopia
@tikvahethiopia
የዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ (ICRC) የህክምና ቁሳቁሶችን እና የተለያዩ እንደ የጤፍ ዘር እንዲሁም መሰረታዊ የሆኑ የቤት ቁሳቁሶችን ያካተተ ሰብዓዊ እርዳታውን ይዞ መቐለ፣ ትግራይ ዛሬ ገብቷል።
#ICRCEthiopia
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update በዋስ ከእስር እንዲፈታ የተወሰነለት ጋዜጠኛ በቃሉ አለምረው ከእስር መፈታቱን ለማወቅ ተችሏል። 🔻 በሌላ በኩል ፦ አቃቤ ህግ በ “ፍትሕ” መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ክስ መስርቷል። ዐቃቤ ህግ በተመስገን ላይ የክስ መዝገብ የከፈተው፤ በከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ የህግ መንግስት እና የሽብር ጉዳዮች ወንጀል ችሎት መሆኑን…
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
" በድሃ ጎኔ ያሳደኩት ልጄ ነው "
ከቀናት በፊት ማንነታቸውን እስካሁን መለየት ባልተቻሉ አካላት የተወሰደው ገጣሚ በላይ ቀበለ ወያ እስካሁን ያለበት እንደማይታወቅ ቤተሰቦቹ አመልክተዋል።
እናት ፦
" ልጄን በሰላም መልሱልኝ የወሰደ አካል፤ መንግስትም ይሁን ሌላም አካል ከሆነ ልጄን በሰላም መልሱልኝ።
በድሃ ጎኔ ያሳደኩት ነው። በደሃ ጎኔ ነው ያሳደኩት ጥፋት ካለው አይጠየቅ አይደለም ፤ ጥፋት ካለው አይታሰር አይደለም ፤ መንግስትም ሆነ ሌላ አካል ልጄን በሰላም ይመልስልኝና የሚጠይቀውን ይጠይቅ።
አፋልጉኝ ፤ ሀገር ወገን ህዝብ አፋልጉኝ ልጄን " ሲሉ ተማፅነዋል።
በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ያሉት ቤተሰቦቹ ልጃቸውን የወሰደው አካል በሰላም ወደቤቱ እንዲመልስላቸው ፤ መንግስትም አስሮት ከሆነ ያለበትን እንዲያሳውቃቸው ጠይቀዋል።
ገጣሚው በአዲስ አበባ ከተማ ፤ ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ ሲቪል በለበሱ ሰዎች እንደተወሰደ ከተሰማ ዛሬ 4ኛ ቀኑ ነው።
@tikvahethiopia
ከቀናት በፊት ማንነታቸውን እስካሁን መለየት ባልተቻሉ አካላት የተወሰደው ገጣሚ በላይ ቀበለ ወያ እስካሁን ያለበት እንደማይታወቅ ቤተሰቦቹ አመልክተዋል።
እናት ፦
" ልጄን በሰላም መልሱልኝ የወሰደ አካል፤ መንግስትም ይሁን ሌላም አካል ከሆነ ልጄን በሰላም መልሱልኝ።
በድሃ ጎኔ ያሳደኩት ነው። በደሃ ጎኔ ነው ያሳደኩት ጥፋት ካለው አይጠየቅ አይደለም ፤ ጥፋት ካለው አይታሰር አይደለም ፤ መንግስትም ሆነ ሌላ አካል ልጄን በሰላም ይመልስልኝና የሚጠይቀውን ይጠይቅ።
አፋልጉኝ ፤ ሀገር ወገን ህዝብ አፋልጉኝ ልጄን " ሲሉ ተማፅነዋል።
በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ያሉት ቤተሰቦቹ ልጃቸውን የወሰደው አካል በሰላም ወደቤቱ እንዲመልስላቸው ፤ መንግስትም አስሮት ከሆነ ያለበትን እንዲያሳውቃቸው ጠይቀዋል።
ገጣሚው በአዲስ አበባ ከተማ ፤ ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ ሲቪል በለበሱ ሰዎች እንደተወሰደ ከተሰማ ዛሬ 4ኛ ቀኑ ነው።
@tikvahethiopia
#ቹ_የቋንቋ_ትምህርት_ቤት
በዓለም በስፋት (በተናጋሪ ብዛት) ከሚነገሩ ቋንቋዎች በአንደኝነት የሚቀመጠውን፣ የተባበሩት መንግስታት የስራ ቋንቋ የሆነውን፣ ቻይንኛ ቋንቋን ይማሩ!!
ቹ * ቻይንኛ እና ቻይንኛ ብቻ የሚማሩበት የከተማችን የቋንቋ ት/ቤት ነው፡፡
*ለተማሪዎች በክረምት ወቅት የሚሰጥ ልዩ ፕሮግራም አዘጋጅተናል።
አድራሻ፡
*ቦሌ፡ ፋንቱ ሱፐር ማርኬት አካባቢ፣ ሳይ ኬክ ቤት ያለበት ህንጻ፣ 1ኛ ፎቅ
*ስታድየም፡ ትንሸዋ ስታድየም ጀርባ፣ ናሽናል ታወር ፣ 3ኛ ፎቅ
*አያት 49 የአየር መንገድ ቤቶች ፊት ለፊት ማይ ፕላዛ ህንጻ፣ 1ኛ ፎቅ
ለበለጠ መረጃ በ 0947202020 ይደውሉ፡፡
በዓለም በስፋት (በተናጋሪ ብዛት) ከሚነገሩ ቋንቋዎች በአንደኝነት የሚቀመጠውን፣ የተባበሩት መንግስታት የስራ ቋንቋ የሆነውን፣ ቻይንኛ ቋንቋን ይማሩ!!
ቹ * ቻይንኛ እና ቻይንኛ ብቻ የሚማሩበት የከተማችን የቋንቋ ት/ቤት ነው፡፡
*ለተማሪዎች በክረምት ወቅት የሚሰጥ ልዩ ፕሮግራም አዘጋጅተናል።
አድራሻ፡
*ቦሌ፡ ፋንቱ ሱፐር ማርኬት አካባቢ፣ ሳይ ኬክ ቤት ያለበት ህንጻ፣ 1ኛ ፎቅ
*ስታድየም፡ ትንሸዋ ስታድየም ጀርባ፣ ናሽናል ታወር ፣ 3ኛ ፎቅ
*አያት 49 የአየር መንገድ ቤቶች ፊት ለፊት ማይ ፕላዛ ህንጻ፣ 1ኛ ፎቅ
ለበለጠ መረጃ በ 0947202020 ይደውሉ፡፡
Congratulations !
ዛሬ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን አስመርቀወል።
ዛሬ ፦
- ጅማ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 2 ሺህ 509 ተማሪዎች
- መቱ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎችን
- ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 997 ተማሪዎች
- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 1 ሺህ 495
- ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ1 ሺህ 800 በላይ ተማሪዎች
- አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 1 ሺህ 400 በላይ ተማሪዎችን
- ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ6 ሺህ በላይ ተማሪዎችን
- አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ2 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን
- ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ➡️ 334 የህክምና ተማሪዎችን
- ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 1510 ተማሪዎችን
- ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 204 ተማሪዎችን
- አምቦ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ4 ሺህ 400 በላይ ተማሪዎችን አስመርቀዋል።
ተጨማሪ : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
ዛሬ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎቻቸውን አስመርቀወል።
ዛሬ ፦
- ጅማ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 2 ሺህ 509 ተማሪዎች
- መቱ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ1 ሺህ በላይ ተማሪዎችን
- ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 997 ተማሪዎች
- ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 1 ሺህ 495
- ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ1 ሺህ 800 በላይ ተማሪዎች
- አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 1 ሺህ 400 በላይ ተማሪዎችን
- ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ6 ሺህ በላይ ተማሪዎችን
- አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ2 ሺህ 500 በላይ ተማሪዎችን
- ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ➡️ 334 የህክምና ተማሪዎችን
- ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 1510 ተማሪዎችን
- ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ➡️ 204 ተማሪዎችን
- አምቦ ዩኒቨርሲቲ ➡️ ከ4 ሺህ 400 በላይ ተማሪዎችን አስመርቀዋል።
ተጨማሪ : @tikvahuniversity
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#Update
የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች የመጡ መደበኛ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች የክረምት የእረፍት ጊዚያቸውን በተቋሙ ለመቆየት ካቀረቡ ውስጥ ከግማሽ በላይ ለሚሆኑት ምላሽ መስጠቱን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
"ዩኒቨርሲቲው ጥያቄ ካቀረቡ 102 ተማሪዎች ለ58ቱ ምላሽ በመስጠት በግቢው እንዲቆዩ መፍቀዱን" የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር እና የተማሪዎች አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ማቲዎስ እንሰርሙ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል።
"አሁንም እያንዳንዱን ጥያቄ ኬዝ በኬዝ በማየት ምላሽ እየሰጠን ነው" ያሉት ም/ፕሬዝዳንቱ፤ "በተጨማሪም አካል ጉዳተኛ ለሆኑ እና የኢኮኖሚ ችግር ላለባቸው ተማሪዎችም ምላሽ እየተሰጥ ነው" ብለዋል።
"ሌሎች ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው በሚሄዱበት ጊዜ እና ሲመለሱ የፀጥታ ችግር እንዳይገጥማቸው ዩኒቨርሲቲው ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር የትብብር ደብዳቤ ማዘጋጀቱንም" ገልጸዋል።
"አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም የደህንነት እጀባ ለተማሪዎቹ ይደረጋል" ብለዋል።
የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች ማለትም ከምዕራብ እና ደቡብ ኦሮሚያ፣ ከትግራይ ክልል፣ ከአማራ-ትግራይ አዋሳኝ አካባቢዎች የመጡ ተማሪዎች በሙሉ በግቢው እንደሚቆዩ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።
በድጋሜ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ/ም ከግቢው ውጡ ስለተባሉ ተማሪዎች ኃላፊውን ጠይቀናል።
"ግቢውን ለቃችሁ ውጡ የተባሉት ከትግራይ የመጡና ከተመረቁ በኋላ ከአንድ ዓመት በላይ በግቢው የቆዩ ተማሪዎች መሆናቸውን" ገልጸዋል።
"ከነዚህ ተማሪዎች መካከል ግማሽ ያህሉ ወጥተዋል" ያሉት ኃላፊው፤ "የተቀሩትም ከዚህ በላይ በግቢው መቆየት አይችሉም" ብለዋል።
Tikvah University https://t.iss.one/+RYD_4tbNBwRoKR2h
@tikvahethiopia
የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች የመጡ መደበኛ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ነባር ተማሪዎች የክረምት የእረፍት ጊዚያቸውን በተቋሙ ለመቆየት ካቀረቡ ውስጥ ከግማሽ በላይ ለሚሆኑት ምላሽ መስጠቱን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።
"ዩኒቨርሲቲው ጥያቄ ካቀረቡ 102 ተማሪዎች ለ58ቱ ምላሽ በመስጠት በግቢው እንዲቆዩ መፍቀዱን" የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር እና የተማሪዎች አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት ማቲዎስ እንሰርሙ (ዶ/ር) ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ተናግረዋል።
"አሁንም እያንዳንዱን ጥያቄ ኬዝ በኬዝ በማየት ምላሽ እየሰጠን ነው" ያሉት ም/ፕሬዝዳንቱ፤ "በተጨማሪም አካል ጉዳተኛ ለሆኑ እና የኢኮኖሚ ችግር ላለባቸው ተማሪዎችም ምላሽ እየተሰጥ ነው" ብለዋል።
"ሌሎች ተማሪዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው በሚሄዱበት ጊዜ እና ሲመለሱ የፀጥታ ችግር እንዳይገጥማቸው ዩኒቨርሲቲው ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመነጋገር የትብብር ደብዳቤ ማዘጋጀቱንም" ገልጸዋል።
"አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘም የደህንነት እጀባ ለተማሪዎቹ ይደረጋል" ብለዋል።
የፀጥታ ችግር ካለባቸው አካባቢዎች ማለትም ከምዕራብ እና ደቡብ ኦሮሚያ፣ ከትግራይ ክልል፣ ከአማራ-ትግራይ አዋሳኝ አካባቢዎች የመጡ ተማሪዎች በሙሉ በግቢው እንደሚቆዩ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።
በድጋሜ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2014 ዓ/ም ከግቢው ውጡ ስለተባሉ ተማሪዎች ኃላፊውን ጠይቀናል።
"ግቢውን ለቃችሁ ውጡ የተባሉት ከትግራይ የመጡና ከተመረቁ በኋላ ከአንድ ዓመት በላይ በግቢው የቆዩ ተማሪዎች መሆናቸውን" ገልጸዋል።
"ከነዚህ ተማሪዎች መካከል ግማሽ ያህሉ ወጥተዋል" ያሉት ኃላፊው፤ "የተቀሩትም ከዚህ በላይ በግቢው መቆየት አይችሉም" ብለዋል።
Tikvah University https://t.iss.one/+RYD_4tbNBwRoKR2h
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#EZEMA የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) ሰኔ ወር ላይ በሚያካሄደው 1ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ለፓርቲው ከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች የሚወዳደሩ እጩዎችን የአስመራጭ ኮሚቴውን ዛሬ ይፋ አደርገ። ፓርቲው የምርጫ አመልካቾችን ከሚያዚያ 25 እስከ ግንቦት 16 ቀን 2014 ዓ.ም ሲቀበል ቆይቷል። ለዕጩ ተወዳዳሪዎች ግንቦት 17 ቀን 2014 ዓ.ም ውጤታቸው በየግላቸው እንደተገለፀላቸው የጠቆመው…
#Update
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ገባኤውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል።
ፓርቲው ጉባኤውን እያካሄደ የሚገኘው በአዲስ አበባ ከተማ ነው።
ዛሬ እና ነገ በሚቆየው የፓርቲው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የፓርቲውን መሪ ጨምሮ ለከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ምርጫ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪ ጉባኤው በተለያዩ ጉዳዮች ተወይያቶ ውሳኔ ያሳልፋል ፤ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ይመክራል ተብሏል።
ፎቶ ፦ Melkamu Outa
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ (ኢዜማ) አንደኛ መደበኛ ጠቅላላ ገባኤውን ዛሬ ማካሄድ ጀምሯል።
ፓርቲው ጉባኤውን እያካሄደ የሚገኘው በአዲስ አበባ ከተማ ነው።
ዛሬ እና ነገ በሚቆየው የፓርቲው መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ የፓርቲውን መሪ ጨምሮ ለከፍተኛ የኃላፊነት ቦታዎች ምርጫ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
በተጨማሪ ጉባኤው በተለያዩ ጉዳዮች ተወይያቶ ውሳኔ ያሳልፋል ፤ በሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ይመክራል ተብሏል።
ፎቶ ፦ Melkamu Outa
@tikvahethiopia