TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #ችሎት የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ፤ " ሁከት እና ብጥብጥ በማነሳሳት " ወንጀል ተጠርጥሮ በእስር ላይ በሚገኘው በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ የ10 ቀናት የምርመራ ጊዜ ፈቅዷል። የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ የምርምራ ጊዜውን የፈቀደው የተከሳሽ ጠበቃ ያቀረቡትን መከራከሪያ እና የዋስትና ጥያቄ ውድቅ በማድረግ ነው። የምርመራ ጊዜው ከግንቦት 19 ቀን…
#ችሎት
ዛሬ መርማሪ ፖሊስ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን የጠረጠሩበትን የክስ ጉዳይ ለማጣራት "ተጨማሪ 14 ቀን ይሰጠን " ሲሉ ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ አቅረበዋል።
ግንቦት 19 በዋለው የመጀሪያው ቀን ችሎት፣ ፖሊስ ጋዜጠኛ ተመስገን " ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በዩቱብ ኢንተርቪዎችን በመስጠት ቀስቅሷል" በሚል እንደሚጠረጥረው መግለፁ ይታወሳል።
የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ጠበቃ ሔኖክ አክሊሉ ፖሊስ ደንበኛቸውን የጠረጠረበት መንገድ ተጨባጭነት እንደሌለው፣ ደንበኛቸው ላለፉት አራት ዓመታት በዩትዩብ ምንም ዓይነት ኢንተርቪው ሰጥቶ እንደማያውቅ ለችሎቱ በማስረዳታቸው ፖሊስ የቀደመ የክስ ሀሳቡን ለመተው ተገዷል።
መርማሪ ፖሊስ ዛሬ በዋለው ችሎት "ዩቱብን ወደ ፍትሕ መፅሔት ቀይረው "ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ የሚቀሰቅሱ ፅሁፎችን በፍትህ መፅሔት ይጠቀማል" ብሏል።
የጋዜጠኛ ተመስገን ጠበቃ አቶ ሔኖክ አክሊሉ "ከመጀመሪያው ጀምሮ በዩትዩብ በመጠቀም ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ ይስራል ለዚህም የሰነድና የሰው ማስረጃ አለኝ ብሎ ይሄን ሁሉ ቀን የወሰደ ቢሆንም ፖሊስ፦ ሰነድም፣ ማስርጃም፣ ማቅረብ አልቻለም ይልቁን ወንጀል ፍለጋ ዛሬ ዩቱዩብን ትቶ በፍትሕ መፅሔት በመጠቀም የሚል አዲስ ክስ ይዞ ቀርቧል።
ፍርድ ቤቱ፣ ፖሊስ ከዩትዩብ ወደ መፅሔት የዞረበትን ሁኔታ ተመልክቶ አዲስ ክስ እንዳይቀበለውና ተመስገንን በዋስ እንዲያሰናብተው ጉዳዩንም በመገናኛ ብዙኃን አዋጅ እንዲመለከተው እንጠይቃልን" በማለት ጠይቀዋል።
ፍርድ ቤቱ ይሄንና በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ ስለ ተፈፀመው ድብደባና የሰብዓዊ አያያዝ ጉድለት በተመለከተ ውሳኔ ለመስጠት ለነገ ግንቦት 30/2014 ጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ቀጠሮ ሰጥቷል::
Via Tariku Desalegn
@tikvahethiopia
ዛሬ መርማሪ ፖሊስ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን የጠረጠሩበትን የክስ ጉዳይ ለማጣራት "ተጨማሪ 14 ቀን ይሰጠን " ሲሉ ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ አቅረበዋል።
ግንቦት 19 በዋለው የመጀሪያው ቀን ችሎት፣ ፖሊስ ጋዜጠኛ ተመስገን " ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በዩቱብ ኢንተርቪዎችን በመስጠት ቀስቅሷል" በሚል እንደሚጠረጥረው መግለፁ ይታወሳል።
የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ጠበቃ ሔኖክ አክሊሉ ፖሊስ ደንበኛቸውን የጠረጠረበት መንገድ ተጨባጭነት እንደሌለው፣ ደንበኛቸው ላለፉት አራት ዓመታት በዩትዩብ ምንም ዓይነት ኢንተርቪው ሰጥቶ እንደማያውቅ ለችሎቱ በማስረዳታቸው ፖሊስ የቀደመ የክስ ሀሳቡን ለመተው ተገዷል።
መርማሪ ፖሊስ ዛሬ በዋለው ችሎት "ዩቱብን ወደ ፍትሕ መፅሔት ቀይረው "ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ የሚቀሰቅሱ ፅሁፎችን በፍትህ መፅሔት ይጠቀማል" ብሏል።
የጋዜጠኛ ተመስገን ጠበቃ አቶ ሔኖክ አክሊሉ "ከመጀመሪያው ጀምሮ በዩትዩብ በመጠቀም ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ ይስራል ለዚህም የሰነድና የሰው ማስረጃ አለኝ ብሎ ይሄን ሁሉ ቀን የወሰደ ቢሆንም ፖሊስ፦ ሰነድም፣ ማስርጃም፣ ማቅረብ አልቻለም ይልቁን ወንጀል ፍለጋ ዛሬ ዩቱዩብን ትቶ በፍትሕ መፅሔት በመጠቀም የሚል አዲስ ክስ ይዞ ቀርቧል።
ፍርድ ቤቱ፣ ፖሊስ ከዩትዩብ ወደ መፅሔት የዞረበትን ሁኔታ ተመልክቶ አዲስ ክስ እንዳይቀበለውና ተመስገንን በዋስ እንዲያሰናብተው ጉዳዩንም በመገናኛ ብዙኃን አዋጅ እንዲመለከተው እንጠይቃልን" በማለት ጠይቀዋል።
ፍርድ ቤቱ ይሄንና በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ ስለ ተፈፀመው ድብደባና የሰብዓዊ አያያዝ ጉድለት በተመለከተ ውሳኔ ለመስጠት ለነገ ግንቦት 30/2014 ጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ቀጠሮ ሰጥቷል::
Via Tariku Desalegn
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ችሎት ዛሬ መርማሪ ፖሊስ ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን የጠረጠሩበትን የክስ ጉዳይ ለማጣራት "ተጨማሪ 14 ቀን ይሰጠን " ሲሉ ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ አቅረበዋል። ግንቦት 19 በዋለው የመጀሪያው ቀን ችሎት፣ ፖሊስ ጋዜጠኛ ተመስገን " ሁከትና ብጥብጥ እንዲነሳ በዩቱብ ኢንተርቪዎችን በመስጠት ቀስቅሷል" በሚል እንደሚጠረጥረው መግለፁ ይታወሳል። የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ጠበቃ ሔኖክ አክሊሉ ፖሊስ ደንበኛቸውን…
#Update #ችሎት
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እና ጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ የ10 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ በፍርድ ቤት ተፈቀደላቸው።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝና ሰለሞን ሹምዬ እያንዳንዳቸው የ10 ሺ ብር ዋስትና በማስያዝ ከእስር እንዲለቀቁ ትዕዛዝ ሰጠ።
ፍርድ ቤቱ ፤ ፖሊስ በጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ እና በመስከረም አበራ ላይ እያደረገው ለሚገኘው ምርመራ ተጨማሪ ስድስት ቀናት ፈቅዷል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ትዕዛዙን ያስተላለፈው ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 30 ነው።
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር
@tikvahethiopia
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እና ጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ የ10 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ በፍርድ ቤት ተፈቀደላቸው።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝና ሰለሞን ሹምዬ እያንዳንዳቸው የ10 ሺ ብር ዋስትና በማስያዝ ከእስር እንዲለቀቁ ትዕዛዝ ሰጠ።
ፍርድ ቤቱ ፤ ፖሊስ በጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ እና በመስከረም አበራ ላይ እያደረገው ለሚገኘው ምርመራ ተጨማሪ ስድስት ቀናት ፈቅዷል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ትዕዛዙን ያስተላለፈው ዛሬ ማክሰኞ ግንቦት 30 ነው።
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ኢንሳይደር
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ፍርድ ቤት በዋስ ከእስር እንዲፈቱ የወሰነላቸው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ ጋዜጠኛ መዓዛ መሀመድ እና ጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ ከእስር አልተለቀቁም። ዛሬ ግንቦት 30 ቀን 2014 ዓ.ም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በዋለው ችሎት፣ 3ቱ ጋዜጠኖች በ10 ሺ ብር ዋስ እንዲለቀቁ መወሰኑ ይታወሳል። ነገር ግን መርማሪ ፖሊስ ይግባኝ ለማለት ለ8 ሰዓት ቀጥሮ ነበር ሆኖም ችሎቱን የሚመሩት…
#ችሎት
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ መዓዛ መሐመድ እና ሰለሞን ሹምዬ ላይ የቀረበውን ይግባኝ መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ለነገ ሐሙስ ሰኔ 2/2014 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በዛሬው ችሎት፤ ለ3ቱ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በስር ፍርድ ቤት የተፈቀደው ዋስትና ውድቅ እንዲደረግ እና 14 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲፈቀድለት ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
የቀረበውን ይግባኝ መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ለነገ ሐሙስ ሰኔ 2/2014 ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል።
@tikvahethiopia
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ፣ መዓዛ መሐመድ እና ሰለሞን ሹምዬ ላይ የቀረበውን ይግባኝ መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ለነገ ሐሙስ ሰኔ 2/2014 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በዛሬው ችሎት፤ ለ3ቱ የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በስር ፍርድ ቤት የተፈቀደው ዋስትና ውድቅ እንዲደረግ እና 14 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ እንዲፈቀድለት ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
የቀረበውን ይግባኝ መርምሮ ትዕዛዝ ለመስጠት ለነገ ሐሙስ ሰኔ 2/2014 ተለዋጭ ቀጠሮ መሰጠቱን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #ችሎት የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ግንቦት 22/2014 ዓ/ም በዋለው ችሎት የብርጋዴል ጀኔራል ተፈራ ማሞን ጉዳይ ተመልክቷል። የመርማሪ ቡድኑ ምርመራዬን ስላልጨረስኩ የተለያዩ ማስረጃዎችን ከባንክ፣ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት፣ ከኢሳት እና ከሌሎች ተቋማት የምንሰበስባቸው መረጃዎች ስላሉ የ14 ቀናት ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ እንዲሰጠው ጠይቋል። የተከሳሽ ጠበቃ በበኩላቸው አስፈላጊ ናቸው…
#Update #ችሎት #ብርጋዴር_ጄነረል_ተፈራ_ማሞ
የአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት ዛሬ ሰኔ 2 ቀን 2014 ዓ/ም በዋለው ችሎት የብርጋዴል ጀኔራል ተፈራ ማሞን ጉዳይ ተመልክቷል።
በዚህም ፤ የጊዜ ቀጠሮውን ጉዳይ መርማሪ ፖሊስ ምርመራየን ጨርሸ የምርመራ መዝገቡን ለዐቃቢ ህግ ለመላክ በዝግጅት ላይ ነኝ ያለ ሲሆን የክልል ዐቃቤ ህግ በችሎት ቀርቦ አዎ ምርመራው አልቋል የክስ መመስረቻ ጊዜ 15 ቀናት ይሰጠኝ ሲል ጠይቋል።
የተከሳሽ ጠበቃ በበኩላቸው ምርመራ ካለቀ ደንበኛችን የተከሰሱበት ጉዳይ ዋስትና የሚያስከለክል ባለመሆኑ እና ተጠርጣሪው ደንበኛችን ታዋቂ ሠው በመሆናቸው ሊጠፉ ስለማይችሉ የደንበኛችን የዋስትና መብት ይከበርላቸው ሲሉ ተከራክረዋል።
ፍርድ ቤቱም ሲሰጥ የነበረው የጊዜ ቀጠሮ ምርመራው ያለቀ በመሆኑ የጊዜ ቀጠሮውን ጉዳይ ዘግቷል።
በመቀጠል የተጠርጣሪ ጠበቆች ባቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ላይ ዐቃቤ ህግ አስተያየት እንዲሰጥበት አድርጓል።
ዐቃቤ ህግ በበኩሉ የተከሰሱበት ጉዳይ የሽብር ወንጀል ስለሆነ በተጨማሪም ከሚዲያ ጋር በተያያዙ ሌሎች ተጨማሪ ክሶች ሊቀርቡ ስለሚችሉ ዋስትና ሊፈቀድላቸው አይገባም ሲል ተከራክሯል።
ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ሰምቶ የተጠርጣሪ የዋስትና ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለነገ ለሰኔ 3/2014 ዓ/ም ቀጠሮ ሰጥቷል።
መረጃው የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው።
@tikvahethiopia
የአብክመ ጠቅላይ ፍ/ቤት ዛሬ ሰኔ 2 ቀን 2014 ዓ/ም በዋለው ችሎት የብርጋዴል ጀኔራል ተፈራ ማሞን ጉዳይ ተመልክቷል።
በዚህም ፤ የጊዜ ቀጠሮውን ጉዳይ መርማሪ ፖሊስ ምርመራየን ጨርሸ የምርመራ መዝገቡን ለዐቃቢ ህግ ለመላክ በዝግጅት ላይ ነኝ ያለ ሲሆን የክልል ዐቃቤ ህግ በችሎት ቀርቦ አዎ ምርመራው አልቋል የክስ መመስረቻ ጊዜ 15 ቀናት ይሰጠኝ ሲል ጠይቋል።
የተከሳሽ ጠበቃ በበኩላቸው ምርመራ ካለቀ ደንበኛችን የተከሰሱበት ጉዳይ ዋስትና የሚያስከለክል ባለመሆኑ እና ተጠርጣሪው ደንበኛችን ታዋቂ ሠው በመሆናቸው ሊጠፉ ስለማይችሉ የደንበኛችን የዋስትና መብት ይከበርላቸው ሲሉ ተከራክረዋል።
ፍርድ ቤቱም ሲሰጥ የነበረው የጊዜ ቀጠሮ ምርመራው ያለቀ በመሆኑ የጊዜ ቀጠሮውን ጉዳይ ዘግቷል።
በመቀጠል የተጠርጣሪ ጠበቆች ባቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ላይ ዐቃቤ ህግ አስተያየት እንዲሰጥበት አድርጓል።
ዐቃቤ ህግ በበኩሉ የተከሰሱበት ጉዳይ የሽብር ወንጀል ስለሆነ በተጨማሪም ከሚዲያ ጋር በተያያዙ ሌሎች ተጨማሪ ክሶች ሊቀርቡ ስለሚችሉ ዋስትና ሊፈቀድላቸው አይገባም ሲል ተከራክሯል።
ፍርድ ቤቱ የግራ ቀኙን ክርክር ሰምቶ የተጠርጣሪ የዋስትና ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለነገ ለሰኔ 3/2014 ዓ/ም ቀጠሮ ሰጥቷል።
መረጃው የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #ችሎት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እና ጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ የ10 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ በፍርድ ቤት ተፈቀደላቸው። የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝና ሰለሞን ሹምዬ እያንዳንዳቸው የ10 ሺ ብር ዋስትና በማስያዝ ከእስር እንዲለቀቁ ትዕዛዝ ሰጠ። ፍርድ ቤቱ ፤ ፖሊስ በጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ እና በመስከረም አበራ ላይ እያደረገው ለሚገኘው ምርመራ…
#Update #ችሎት
መምህርት መስከረም አበራ በ30,000 (30 ሺ ብር) ዋስትና ከእስር እንድትለቀቅ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተሰጠ።
ትዕዛዙን ዛሬ ያስተላለፈው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት መሆኑን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል።
@tikvahethiopia
መምህርት መስከረም አበራ በ30,000 (30 ሺ ብር) ዋስትና ከእስር እንድትለቀቅ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተሰጠ።
ትዕዛዙን ዛሬ ያስተላለፈው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት መሆኑን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #ችሎት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እና ጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ የ10 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ በፍርድ ቤት ተፈቀደላቸው። የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝና ሰለሞን ሹምዬ እያንዳንዳቸው የ10 ሺ ብር ዋስትና በማስያዝ ከእስር እንዲለቀቁ ትዕዛዝ ሰጠ። ፍርድ ቤቱ ፤ ፖሊስ በጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ እና በመስከረም አበራ ላይ እያደረገው ለሚገኘው ምርመራ…
#Update #ችሎት
የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ ላይ ተጨማሪ የሰባት ቀናት የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
ችሎቱ 7 ቀን የምርመራ ጊዜ የፈቀደው ፖሊስ " በምርመራው የሚያጠናቅቃቸው ነገሮች ካሉ " በሚል ምክንያት መሆኑን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል።
@tikvahethiopia
የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ ላይ ተጨማሪ የሰባት ቀናት የምርመራ ጊዜ ፈቀደ።
ችሎቱ 7 ቀን የምርመራ ጊዜ የፈቀደው ፖሊስ " በምርመራው የሚያጠናቅቃቸው ነገሮች ካሉ " በሚል ምክንያት መሆኑን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #ችሎት መምህርት መስከረም አበራ በ30,000 (30 ሺ ብር) ዋስትና ከእስር እንድትለቀቅ በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ተሰጠ። ትዕዛዙን ዛሬ ያስተላለፈው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት መሆኑን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል። @tikvahethiopia
#ችሎት
መርማሪ ፖሊስ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መምህርት መስከረም አበራ በ30 ሺህ ብር ዋስትና እንድትፈታ በሰጠው ውሳኔ ላይ ይግባኝ መጠየቁ ተሰምታል።
@tikvahethiopia
መርማሪ ፖሊስ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መምህርት መስከረም አበራ በ30 ሺህ ብር ዋስትና እንድትፈታ በሰጠው ውሳኔ ላይ ይግባኝ መጠየቁ ተሰምታል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ነገ ፍ/ ቤት እንዲቀርብ ታዘዘ። ጋዜጠኛ ተመስገን ፍርድ ቤት ነገ እንዲቀርብ ዛሬ መጥሪያ ደርሶታል። ጠበቃው አቶ ሄኖክ አክሊሉ እንደተናገሩት " ለነገ ሰኔ 7/2014 ዓ.ም ፍርድ ቤት እንዲቀርብ መጥሪያ ዛሬ እንደደረሰው አረጋግጫለሁ " በለዋል። " በዚህ መሰረት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአራዳ ምድብ ቻሎት ነገ ጠዋት 3:00 ሰዓት ላይ ጋዜጠኛ…
#Update #ችሎት
በትላንትናው እለት 06/10/2014 ዓ.ም በደረሰው መጥሪያ መሰረት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአራዳ ምድብ ቻሎት ዛሬ ጠዋት 3:00 ሰዓት ላይ የቀረበው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አቃቤ ህግ ቀርቦ ተጨማሪ 15 የክስ መመሥረቻ ቀን ጠይቆ ተፈቅዶለታል ስለሆነም ለሰኔ 22/2014ዓ.ም ጠዋት 3 ሰዓት ተቀጥሯል።
በተመሳሳይ ጋዜጠኛ መዓዛ እንዲሁም ጋዜጠኛ ሰለሞን ላይ የተጠየቀው 14 ቀን ቀጠሮ ውድቅ አድርጎ 5ቀን ተቀጥረዋል።
(Gabriela)
@tikvahethiopia
በትላንትናው እለት 06/10/2014 ዓ.ም በደረሰው መጥሪያ መሰረት በፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት በአራዳ ምድብ ቻሎት ዛሬ ጠዋት 3:00 ሰዓት ላይ የቀረበው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አቃቤ ህግ ቀርቦ ተጨማሪ 15 የክስ መመሥረቻ ቀን ጠይቆ ተፈቅዶለታል ስለሆነም ለሰኔ 22/2014ዓ.ም ጠዋት 3 ሰዓት ተቀጥሯል።
በተመሳሳይ ጋዜጠኛ መዓዛ እንዲሁም ጋዜጠኛ ሰለሞን ላይ የተጠየቀው 14 ቀን ቀጠሮ ውድቅ አድርጎ 5ቀን ተቀጥረዋል።
(Gabriela)
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
#ችሎት
ዛሬ የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ)
አመራር የሆኑት አቶ ስንታየሁ ቸኮል ከታሰሩ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ስርዓቱን በኃይል ለመናድ ተንቀሳቅሰዋል የሚል ክስ እንደቀረበባቸው ክሱን ያቀረበውም የፌዴራል ፖሊስ መሆኑን የፓርቲው መረጃ ያመለክታል።
ፖሊስ አቶ ስንታየሁ ፤ ሕዝብን ለተቃውሞ የሚያነሳሳ ፅሁፍ በፌስቡክ ሲያሰራጩ እንደነበርም ጠቅሷል።
አቶ ስንታየሁ ቸኮል በበኩላቸው ባልደራስ ጠቅላላ ጉባኤ ለማድረግ እየተዘጋጁ እንደነበር እና ጉባኤውን ለማደናቀፍ የደረገ ድርጊት ነው ፤ ውንጀላውም የፖለቲካ ተሳትፎ ተከትሎ የመጣ ፖለቲካዊ ጥቃት እንደሆነ ገልፀው ፍርድ ቤቱ በነፃ እንዲያሰናብታቸው ጠይቀዋል።
በሌላ በኩል ፤ አቶ ስንታየሁ ባሉበት መዝገብ ስር የቀድሞው የአማራ ሳተላይት ራዲዮና ቴሌቪዥን(አሥራት) ባልደረባ ጋዜጠኛ ያለለት ወንድዬ ፣ ዋሴ በመረሳው እና ደምስ አያሌው የተባሉ ወጣቶች ተመሳሳይ ክስ ቀርቦባቸው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። እነሱም ሕዝብን ለተቃውሞ የሚያነሳሳ ፅሁፍ በፌስቡክ ሲያሰራጩ እንደነበርም ተጠቅሷል።
ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ 12 የምርመራ ቀናት በመፍቀድ ለሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
4ቱም ተከሳሾች ከየነበሩበት ፖሊስ ጣቢያ ወደ ባሕር ዳር ሰባታሚት ወህኒ ቤት መወሰዳቸውን ባለደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ አሳውቋል።
@tikvahethiopia
ዛሬ የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ)
አመራር የሆኑት አቶ ስንታየሁ ቸኮል ከታሰሩ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።
ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ስርዓቱን በኃይል ለመናድ ተንቀሳቅሰዋል የሚል ክስ እንደቀረበባቸው ክሱን ያቀረበውም የፌዴራል ፖሊስ መሆኑን የፓርቲው መረጃ ያመለክታል።
ፖሊስ አቶ ስንታየሁ ፤ ሕዝብን ለተቃውሞ የሚያነሳሳ ፅሁፍ በፌስቡክ ሲያሰራጩ እንደነበርም ጠቅሷል።
አቶ ስንታየሁ ቸኮል በበኩላቸው ባልደራስ ጠቅላላ ጉባኤ ለማድረግ እየተዘጋጁ እንደነበር እና ጉባኤውን ለማደናቀፍ የደረገ ድርጊት ነው ፤ ውንጀላውም የፖለቲካ ተሳትፎ ተከትሎ የመጣ ፖለቲካዊ ጥቃት እንደሆነ ገልፀው ፍርድ ቤቱ በነፃ እንዲያሰናብታቸው ጠይቀዋል።
በሌላ በኩል ፤ አቶ ስንታየሁ ባሉበት መዝገብ ስር የቀድሞው የአማራ ሳተላይት ራዲዮና ቴሌቪዥን(አሥራት) ባልደረባ ጋዜጠኛ ያለለት ወንድዬ ፣ ዋሴ በመረሳው እና ደምስ አያሌው የተባሉ ወጣቶች ተመሳሳይ ክስ ቀርቦባቸው ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። እነሱም ሕዝብን ለተቃውሞ የሚያነሳሳ ፅሁፍ በፌስቡክ ሲያሰራጩ እንደነበርም ተጠቅሷል።
ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ 12 የምርመራ ቀናት በመፍቀድ ለሰኔ 20 ቀን 2014 ዓ.ም. ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።
4ቱም ተከሳሾች ከየነበሩበት ፖሊስ ጣቢያ ወደ ባሕር ዳር ሰባታሚት ወህኒ ቤት መወሰዳቸውን ባለደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ አሳውቋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ችሎት መርማሪ ፖሊስ የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት መምህርት መስከረም አበራ በ30 ሺህ ብር ዋስትና እንድትፈታ በሰጠው ውሳኔ ላይ ይግባኝ መጠየቁ ተሰምታል። @tikvahethiopia
#Update #ችሎት
መምህርት መስከረም አበራ በ30 ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና ከእስር እንድትለቀቅ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ትዕዛዝ የሰጠ ቢሆንም ፖሊስ ለከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ ጠይቆ እንደነበር ይታወሳል።
ይግባኙን የተመለከተው ከፍተኛው ፍርድ ቤት የታችኛውን ፍ/ቤት ትዕዛዝ በማጽናት በ30 ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና መምህርት መስከረም አበራ ከእስር እንድትለቀቅ ትዕዛዝ ሰጥቷል።
ፖሊስ በድጋሚ ለሰበር ሰሚ ችሎት ይግባኙን አቅርቦ ጉዳይዋ የታየው መምህርት መስከረም ዛሬ በዋለው ሰበር ሰሚ ችሎት በድጋሚ የታችኛውን ፍ/ቤት ውሳኔ አፅንቶ በዋስ እንድትፈታ ወስኗል።
#Update መስከረም አበራ ከእስር ተለቃለች።
Via Roha Media
@tikvahethiopia
መምህርት መስከረም አበራ በ30 ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና ከእስር እንድትለቀቅ የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ትዕዛዝ የሰጠ ቢሆንም ፖሊስ ለከፍተኛ ፍ/ቤት ይግባኝ ጠይቆ እንደነበር ይታወሳል።
ይግባኙን የተመለከተው ከፍተኛው ፍርድ ቤት የታችኛውን ፍ/ቤት ትዕዛዝ በማጽናት በ30 ሺህ ብር የገንዘብ ዋስትና መምህርት መስከረም አበራ ከእስር እንድትለቀቅ ትዕዛዝ ሰጥቷል።
ፖሊስ በድጋሚ ለሰበር ሰሚ ችሎት ይግባኙን አቅርቦ ጉዳይዋ የታየው መምህርት መስከረም ዛሬ በዋለው ሰበር ሰሚ ችሎት በድጋሚ የታችኛውን ፍ/ቤት ውሳኔ አፅንቶ በዋስ እንድትፈታ ወስኗል።
#Update መስከረም አበራ ከእስር ተለቃለች።
Via Roha Media
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #ችሎት የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት በጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ ላይ ተጨማሪ የሰባት ቀናት የምርመራ ጊዜ ፈቀደ። ችሎቱ 7 ቀን የምርመራ ጊዜ የፈቀደው ፖሊስ " በምርመራው የሚያጠናቅቃቸው ነገሮች ካሉ " በሚል ምክንያት መሆኑን ኢትዮጵያ ኢንሳይደር ዘግቧል። @tikvahethiopia
#Update #ችሎት
ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ በዋስ እንዲፈታ ታዘዘ።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ በ10 ሺ ብር ዋስ ከእስር እንዲፈታ ዛሬ ትዕዛዝ ሰጥቷል።
ከቀናት በፊት ጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ በዋስ ከእስር መፈታቱ ይታወሳል ፤ ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድም በዛሬው ዕለት ከ23 ቀን እስር በኃላ መለቀቋን የምትሰራበት ሮሀ ሚዲያ አረጋግጧል።
@tikvahethiopia
ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ በዋስ እንዲፈታ ታዘዘ።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ጋዜጠኛ ያየሰው ሽመልስ በ10 ሺ ብር ዋስ ከእስር እንዲፈታ ዛሬ ትዕዛዝ ሰጥቷል።
ከቀናት በፊት ጋዜጠኛ ሰለሞን ሹምዬ በዋስ ከእስር መፈታቱ ይታወሳል ፤ ጋዜጠኛ መዓዛ መሐመድም በዛሬው ዕለት ከ23 ቀን እስር በኃላ መለቀቋን የምትሰራበት ሮሀ ሚዲያ አረጋግጧል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#ችሎት ዛሬ የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) አመራር የሆኑት አቶ ስንታየሁ ቸኮል ከታሰሩ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ በአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። ሕገ መንግሥቱንና ሕገ መንግሥታዊ ስርዓቱን በኃይል ለመናድ ተንቀሳቅሰዋል የሚል ክስ እንደቀረበባቸው ክሱን ያቀረበውም የፌዴራል ፖሊስ መሆኑን የፓርቲው መረጃ ያመለክታል። ፖሊስ አቶ ስንታየሁ ፤ ሕዝብን ለተቃውሞ የሚያነሳሳ ፅሁፍ በፌስቡክ…
#Update #ችሎት
እነ አቶ ስንታየሁ ቸኮል በዋስ እንዲወጡ ታዘዘ።
የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ሰኔ 23/2014 ዓ/ም በዋለው ችሎት ስንታየሁ ቸኮል ፣ ያለለት ወንድዬ ፣ ዋሴ ቢረሳው እና ደምስ አያሌው የጊዜ ቀጠሮ ጉዳይ ያየ ሲሆን በክርክሩ ፖሊስ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቋል።
ተጠርጣሪዎች በበኩላቸው ዋስትና እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
ፍ/ቤቱ የግራ ቀኙ ክርክር አዳምጦ ተጠርጣሪዎች እያንዳንዳቸው በ30 ሺህ ዋስትና እንዲወጡ አዟል።
መረጃው የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው።
#Update
በ30ሺ ብር ዋስ ከእስር እንዲወጡ የተፈቀደላቸው የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ አመራር አቶ ስንታየሁ ቸኮል ከማረሚያ ቤቱ ሲወጡ በር ላይ የፌዴራል ፖሊስ አባላት እንደያዟቸው ከፓርቲው የተገኘው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
እነ አቶ ስንታየሁ ቸኮል በዋስ እንዲወጡ ታዘዘ።
የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ዛሬ ሰኔ 23/2014 ዓ/ም በዋለው ችሎት ስንታየሁ ቸኮል ፣ ያለለት ወንድዬ ፣ ዋሴ ቢረሳው እና ደምስ አያሌው የጊዜ ቀጠሮ ጉዳይ ያየ ሲሆን በክርክሩ ፖሊስ ተጨማሪ የጊዜ ቀጠሮ ጠይቋል።
ተጠርጣሪዎች በበኩላቸው ዋስትና እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል።
ፍ/ቤቱ የግራ ቀኙ ክርክር አዳምጦ ተጠርጣሪዎች እያንዳንዳቸው በ30 ሺህ ዋስትና እንዲወጡ አዟል።
መረጃው የአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ነው።
#Update
በ30ሺ ብር ዋስ ከእስር እንዲወጡ የተፈቀደላቸው የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ አመራር አቶ ስንታየሁ ቸኮል ከማረሚያ ቤቱ ሲወጡ በር ላይ የፌዴራል ፖሊስ አባላት እንደያዟቸው ከፓርቲው የተገኘው መረጃ ያሳያል።
@tikvahethiopia
#ችሎት
የቀድሞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ እና የኢጋድ ዋና ጸሀፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ እና ሌሎችም በሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የመርከብ ግዢ እና እርሻ መሳሪያ ክስ ላይ የመከላከያ ምስክርነታቸው በአካል ቀርበው እንዲያሰሙ #በድጋሚ ታዘዘ።
ቀደም ሲል በቨርቹዋል ቴክኖሎጂ እንዲመሰክሩ ታዞ የነበረው ትዛዝ ተቀይሮ ነው በአካል ቀርበው እንዲመሰክሩ የታዘዘው።
ከሁለት ወር በፊት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የእርሻ መሳሪያና የመርከብ ግዢ ሙስና ክስ ላይ በተቆጠሩበት የመከላከያ ምስክርነት በተደጋጋሚ እንዲቀርቡ ትዛዝ ተሰጥቶ ባለመቅረባቸው ምክንያት ታስረው እንዲቀርቡ መታዘዙ ይታወሳል።
" መጥሪያ ሳይደርሰኝ ታስሬ እንደበር የተሰጠው የፍርድ ቤት ትዛዝ ተገቢ አይደለም " ሲሉ ከኢትዮጲያ ውጪ እንደሚገኙና የስራ ጫና እንዳለባቸው አመላክተው በአካል ለመቅረብ እንደሚቸገሩ በመግለጽ ባሉበት ቦታ የምስክርነት አሰማሙ ቨርቹዋል ቴክኖሎጂ እንዲሆንላቸው ጠይቀው ነበር።
ያንብቡ : https://telegra.ph/Tarik-Adugna-07-04
Credit : Journalist Tarik Adugna
@tikvahethiopia
የቀድሞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ እና የኢጋድ ዋና ጸሀፊ ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ እና ሌሎችም በሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የመርከብ ግዢ እና እርሻ መሳሪያ ክስ ላይ የመከላከያ ምስክርነታቸው በአካል ቀርበው እንዲያሰሙ #በድጋሚ ታዘዘ።
ቀደም ሲል በቨርቹዋል ቴክኖሎጂ እንዲመሰክሩ ታዞ የነበረው ትዛዝ ተቀይሮ ነው በአካል ቀርበው እንዲመሰክሩ የታዘዘው።
ከሁለት ወር በፊት የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ ሜ/ጀ ክንፈ ዳኘው የእርሻ መሳሪያና የመርከብ ግዢ ሙስና ክስ ላይ በተቆጠሩበት የመከላከያ ምስክርነት በተደጋጋሚ እንዲቀርቡ ትዛዝ ተሰጥቶ ባለመቅረባቸው ምክንያት ታስረው እንዲቀርቡ መታዘዙ ይታወሳል።
" መጥሪያ ሳይደርሰኝ ታስሬ እንደበር የተሰጠው የፍርድ ቤት ትዛዝ ተገቢ አይደለም " ሲሉ ከኢትዮጲያ ውጪ እንደሚገኙና የስራ ጫና እንዳለባቸው አመላክተው በአካል ለመቅረብ እንደሚቸገሩ በመግለጽ ባሉበት ቦታ የምስክርነት አሰማሙ ቨርቹዋል ቴክኖሎጂ እንዲሆንላቸው ጠይቀው ነበር።
ያንብቡ : https://telegra.ph/Tarik-Adugna-07-04
Credit : Journalist Tarik Adugna
@tikvahethiopia
#ችሎት
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በ100 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቅ በፍርድ ቤት ብይን ተሰጠ።
የ ሳምንታዊው “ ፍትሕ ” መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የ100 ሺህ ብር ዋስትና በማስያዝ ጉዳዩን በውጭ ሆኖ እንዲከታተል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብይን ተሰጥቷል።
ፍርድ ቤቱ ብይኑን በአብላጫ ድምጽ ያስተላለፈው በዐቃቤ ህግ በኩል የቀረበውን መቃወሚያ ውድቅ በማድረግ መሆኑን ኢትዮጵያ ኢንዳይደር አስነብቧል።
@tikvahethiopia
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በ100 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቅ በፍርድ ቤት ብይን ተሰጠ።
የ ሳምንታዊው “ ፍትሕ ” መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ የ100 ሺህ ብር ዋስትና በማስያዝ ጉዳዩን በውጭ ሆኖ እንዲከታተል የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ብይን ተሰጥቷል።
ፍርድ ቤቱ ብይኑን በአብላጫ ድምጽ ያስተላለፈው በዐቃቤ ህግ በኩል የቀረበውን መቃወሚያ ውድቅ በማድረግ መሆኑን ኢትዮጵያ ኢንዳይደር አስነብቧል።
@tikvahethiopia
#ችሎት
በአዲስ አበባ ከተማ ከጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር በዋሉ ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ።
ከኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋሉ ስምንት ግለሰቦች ፦
- የቴክኒክ ሙያ ስልጠና አይሲቲ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሐም ሰርሞሌ
- የቤቶች ልማት ዳታ ቤዝ ቡድን መሪ አቶ ስመኘው አባተ
- የሶፍትዌር ባለሙያዎች ፦
• ሀብታሙ ከበደ
• ዮሴፍ ሙላት
• ጌታቸው በሪሁን
• ቃሲም ከድር
- የቤቶች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ሚኪያስ ቶሌራ
- የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ICT ኃላፊ አቶ ኩምሳ ቶላ ላይ የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ በፍርድ ቤት ተፈቅዷል።
የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 11/2014 የዋለው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው።
ችሎቱ የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው የፌደራል ፖሊስ እና የተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች ባለፈው ሳምንት አርብ ሐምሌ 8/2014 ያደረጉትን ክርክር ከመረመረ በኋላ ነው።
የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ በዛሬ ውሎው የተጠርጣሪዎቹ በዋስትና መውጣት “ምርመራው የተፈለገውን ውጤት እንዳያስገኝ ሊያደርግ ስለሚችል” በሚል ጠበቆች ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን " ኢትዮጵያ ኢንሳይደር " ዘግቧል።
@tikvahethiopia
በአዲስ አበባ ከተማ ከጋራ መኖሪያ ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር በዋሉ ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ።
ከኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕጣ አወጣጥ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋሉ ስምንት ግለሰቦች ፦
- የቴክኒክ ሙያ ስልጠና አይሲቲ ቢሮ ም/ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሐም ሰርሞሌ
- የቤቶች ልማት ዳታ ቤዝ ቡድን መሪ አቶ ስመኘው አባተ
- የሶፍትዌር ባለሙያዎች ፦
• ሀብታሙ ከበደ
• ዮሴፍ ሙላት
• ጌታቸው በሪሁን
• ቃሲም ከድር
- የቤቶች የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ሚኪያስ ቶሌራ
- የቤቶች ልማት ኮርፖሬሽን ICT ኃላፊ አቶ ኩምሳ ቶላ ላይ የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ በፍርድ ቤት ተፈቅዷል።
የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 11/2014 የዋለው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ነው።
ችሎቱ የምርመራ ጊዜውን የፈቀደው የፌደራል ፖሊስ እና የተጠርጣሪዎቹ ጠበቆች ባለፈው ሳምንት አርብ ሐምሌ 8/2014 ያደረጉትን ክርክር ከመረመረ በኋላ ነው።
የጊዜ ቀጠሮ ችሎቱ በዛሬ ውሎው የተጠርጣሪዎቹ በዋስትና መውጣት “ምርመራው የተፈለገውን ውጤት እንዳያስገኝ ሊያደርግ ስለሚችል” በሚል ጠበቆች ያቀረቡትን የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ማድረጉን " ኢትዮጵያ ኢንሳይደር " ዘግቧል።
@tikvahethiopia