TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.6K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
"የጎንደር ሃረገ ስብከት መንግስትን አስጠነቀቀ!"

#መንግስት ይህን #ሐጢአትም #ወንጀልም የሆነዉን ከኢትዮጵያዉያን ባህልና ሐይማኖት ስነልቦናም ጋር የማይጣጣመዉን #ግብረሰዶማዊነትን ለማስፋፋት በግብረሰዶማዉያን የተጀመረዉን እንቅስቃሴ #እንዲያስቆም የሰሜን ጎንደር ሃገረ ስብከት ጠየቀ፡፡ እንዲሀም ሲል የማስጠንቀቂያ መልዕክቱን ለመንግስት አስተላልፏል፡-

1) ጉብኝቱ ከሐይማኖት፣ ከህግ፣ ከሞራልና ከሃገሪቱ ባህል ጋር የሚጻረር ስለሆነ ፈቃድ እንዳይሰጠዉ፤ ከተሰጠዉም እንዲታገድ እንጠይቃለን፤

2) መንግስት በዚህ የጉብኝት መርሃ ግብር ላይ ያለዉን አቋም በአጭር ጊዜ ዉስጥ እዲያሳዉቀን እንጠይቃለን።

3) ይህ ሳይሆን ቀርቶ መርሀ ግብሩን ወደ ተግባር ለማዋል ቢሞክር ለሚፈጠረዉ ማንኛዉም ችግርና ቀዉስ መንግስት ተጠያቂ ይሆናል፡፡

@tsegabwolde @tikvahethiopia