ሃጅ ለህዝብ ዳግም ተፈቅዷል።
በኮቪድ -19 ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት ባለፉት 2 አመታት ተቋርጦ የነበረው የሓጅ ስነ ስርአት 1 ሚሊዮን ሃጃጆችን ለማስተናገድ በሚያስችል ደረጃ ዘንድሮ እንደሚደረግ ከሳዑዲ የሃጅና ዑምራ ሚኒስቴር የወጣ መግለጫ ለማወቅ ተችሏል።
የዘንድሮ ሃጃጆች ማሟላት ያለባቸውን መስፈርት ፦
1. የዕድሜ ጣራ ከ65 አመት በታች የሆኑና የኮቪድ ክትባት የወሰዱ
2. ከጉዞው በፊት ከኮቪድ ነፃ ምርመራ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
#EthiopianIslamicAffairsSupremeCouncil
#Hajj2022 #Hajj1443 #ሃጅ1443 #ሃጅ2014
@tikvahethiopia
በኮቪድ -19 ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት ባለፉት 2 አመታት ተቋርጦ የነበረው የሓጅ ስነ ስርአት 1 ሚሊዮን ሃጃጆችን ለማስተናገድ በሚያስችል ደረጃ ዘንድሮ እንደሚደረግ ከሳዑዲ የሃጅና ዑምራ ሚኒስቴር የወጣ መግለጫ ለማወቅ ተችሏል።
የዘንድሮ ሃጃጆች ማሟላት ያለባቸውን መስፈርት ፦
1. የዕድሜ ጣራ ከ65 አመት በታች የሆኑና የኮቪድ ክትባት የወሰዱ
2. ከጉዞው በፊት ከኮቪድ ነፃ ምርመራ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።
#EthiopianIslamicAffairsSupremeCouncil
#Hajj2022 #Hajj1443 #ሃጅ1443 #ሃጅ2014
@tikvahethiopia