TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሃጅ ለህዝብ ዳግም ተፈቅዷል።

በኮቪድ -19 ወረርሽኝ ስጋት ምክንያት ባለፉት 2 አመታት ተቋርጦ የነበረው የሓጅ ስነ ስርአት 1 ሚሊዮን ሃጃጆችን ለማስተናገድ በሚያስችል ደረጃ ዘንድሮ እንደሚደረግ ከሳዑዲ የሃጅና ዑምራ ሚኒስቴር የወጣ መግለጫ ለማወቅ ተችሏል።

የዘንድሮ ሃጃጆች ማሟላት ያለባቸውን መስፈርት ፦
1. የዕድሜ ጣራ ከ65 አመት በታች የሆኑና የኮቪድ ክትባት የወሰዱ
2. ከጉዞው በፊት ከኮቪድ ነፃ ምርመራ ማረጋገጫ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል።

#EthiopianIslamicAffairsSupremeCouncil

#Hajj2022 #Hajj1443 #ሃጅ1443 #ሃጅ2014

@tikvahethiopia