TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE መንግስት ከ2013 ዓ/ም ብሄራዊ ፈተና ስርጭት ጋር በተያያዘ ከባድ ፈተናዎች ገጥሞት እንደነበር እና የፀጥታ ኃይሎችም ተሰውተው እንደነበረ ገለፀ። ይህ የተሰማው ትምህርት ሚኒስቴር የ9ወር የአፈፃፀም ሪፖርቱን ለህ/ተ/ም/ቤት ካቀረበ በኃላ ከምክር ቤቱ ለተነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያ በሰጠበት ወቅት ነው። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በሰጠው ማብራሪያ በፈተና ስርጭት ወቅት እጅግ ከባድ…
የመምህራን ጥራት ጉዳይ !

" ... በመምህራን ጥራት ላይ ያለውን ችግር ታውቁታላችሁ። #በሚያስተምሩበት ትምህርት ፈተና ተሰጥቷቸው ምዘናውን ያለፉ ከ50% በላይ ያገኙ መምህሮቻችን ከ30% በታች ናቸው፤ በሚያስተምሩት ትምህርት ነው የምላችሁ። አስቡት ባዛ እውቀት ላይ ያለ ልጆች አስተምሮ ምን ያህል ያበቃል ?

አስተማሪዎች ጥራት ላይ በከፍተኛ ደረጃ ለመስራት አሁን የኮተቤን መምህራን ትምህርት ቤት ካሪኩለሙን በሙሉ ፤ ሌላ ትምህርት የሚያስተምረውን አቁሞ የዚህ ሀገር ጥሩ መምህራን የሚወጡበት ቦታ እንዲሆን በከፍተኛ ደረጃ እየሰራን ነው ፤ ኳሊቲውን እና የቅበላ አቅሙን ለማሻገር " - የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ

@tikvahethiopia