TIKVAH-ETHIOPIA
#MoE መንግስት ከ2013 ዓ/ም ብሄራዊ ፈተና ስርጭት ጋር በተያያዘ ከባድ ፈተናዎች ገጥሞት እንደነበር እና የፀጥታ ኃይሎችም ተሰውተው እንደነበረ ገለፀ። ይህ የተሰማው ትምህርት ሚኒስቴር የ9ወር የአፈፃፀም ሪፖርቱን ለህ/ተ/ም/ቤት ካቀረበ በኃላ ከምክር ቤቱ ለተነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያ በሰጠበት ወቅት ነው። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት በሰጠው ማብራሪያ በፈተና ስርጭት ወቅት እጅግ ከባድ…
የመምህራን ጥራት ጉዳይ !
" ... በመምህራን ጥራት ላይ ያለውን ችግር ታውቁታላችሁ። #በሚያስተምሩበት ትምህርት ፈተና ተሰጥቷቸው ምዘናውን ያለፉ ከ50% በላይ ያገኙ መምህሮቻችን ከ30% በታች ናቸው፤ በሚያስተምሩት ትምህርት ነው የምላችሁ። አስቡት ባዛ እውቀት ላይ ያለ ልጆች አስተምሮ ምን ያህል ያበቃል ?
አስተማሪዎች ጥራት ላይ በከፍተኛ ደረጃ ለመስራት አሁን የኮተቤን መምህራን ትምህርት ቤት ካሪኩለሙን በሙሉ ፤ ሌላ ትምህርት የሚያስተምረውን አቁሞ የዚህ ሀገር ጥሩ መምህራን የሚወጡበት ቦታ እንዲሆን በከፍተኛ ደረጃ እየሰራን ነው ፤ ኳሊቲውን እና የቅበላ አቅሙን ለማሻገር " - የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
@tikvahethiopia
" ... በመምህራን ጥራት ላይ ያለውን ችግር ታውቁታላችሁ። #በሚያስተምሩበት ትምህርት ፈተና ተሰጥቷቸው ምዘናውን ያለፉ ከ50% በላይ ያገኙ መምህሮቻችን ከ30% በታች ናቸው፤ በሚያስተምሩት ትምህርት ነው የምላችሁ። አስቡት ባዛ እውቀት ላይ ያለ ልጆች አስተምሮ ምን ያህል ያበቃል ?
አስተማሪዎች ጥራት ላይ በከፍተኛ ደረጃ ለመስራት አሁን የኮተቤን መምህራን ትምህርት ቤት ካሪኩለሙን በሙሉ ፤ ሌላ ትምህርት የሚያስተምረውን አቁሞ የዚህ ሀገር ጥሩ መምህራን የሚወጡበት ቦታ እንዲሆን በከፍተኛ ደረጃ እየሰራን ነው ፤ ኳሊቲውን እና የቅበላ አቅሙን ለማሻገር " - የትምህርት ሚኒስትሩ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ
@tikvahethiopia