#MustafaMohammed
የሶማሌ ክልል ፕሬዘዳንት አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ የኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] ወረርሽኝን በሚመለከት ዛሬ በፅህፈት ቤታቸው መግለጫ ሰጥተዋል።
ዋና ዋና ነጥቦች፦
• የክልሉ ህዝብ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት፣ በዜጎች ህይወት ልያስከትል የምችለውን አደጋና የክልሉ ህዝብ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመቆጣጠር እያደረገ ያለው ጥንቃቄዎች አይመጣጠንም ብለዋል።
• የሶማሌ ክልል ህዝብ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ከፌዴራል እና ከክልሉ መንግሥት እንዲሁም የጤና ባለሙያዎች የሚሰጡ የጥንቃቄ መተግበሪያዎችና መመሪያዎችን በአግባቡ ተግባራዊ እንዲያደርጉም አሳስበዋል።
• የሶማሌ ክልል በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] የተጠረጠሩ እና የተገኘባቸው ሰዎችን የለይቶ ማቆያና የህክምና ድጋፍ የሚሰጡ ማዕከላትን ማዘጋጀቱን ተናግረዋል።
• የክልሉ መንግሥት የኮሮና ቫይረስ ወረርሸኝ ለመግታት የተለያዩ ኮሚቴዎች ማቋቋሙን ተናግረዋል።
• የህክምና ባለሙያዎች ቀን ተሌሊት በወትሮ ዝግጁነት ላይ እንደሚገኙ ገልፀዋል።
• ፀጥታ አካላቱ ከአጎራባች ሀገራትና ክልሎች ምንም አይነት የህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት እንዳይገቡ ተሰማርተዋል።
#SRTV
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የሶማሌ ክልል ፕሬዘዳንት አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ የኮሮና ቫይረስ [ኮቪድ-19] ወረርሽኝን በሚመለከት ዛሬ በፅህፈት ቤታቸው መግለጫ ሰጥተዋል።
ዋና ዋና ነጥቦች፦
• የክልሉ ህዝብ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት፣ በዜጎች ህይወት ልያስከትል የምችለውን አደጋና የክልሉ ህዝብ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመቆጣጠር እያደረገ ያለው ጥንቃቄዎች አይመጣጠንም ብለዋል።
• የሶማሌ ክልል ህዝብ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ለመግታት ከፌዴራል እና ከክልሉ መንግሥት እንዲሁም የጤና ባለሙያዎች የሚሰጡ የጥንቃቄ መተግበሪያዎችና መመሪያዎችን በአግባቡ ተግባራዊ እንዲያደርጉም አሳስበዋል።
• የሶማሌ ክልል በኮሮና ቫይረስ [COVID-19] የተጠረጠሩ እና የተገኘባቸው ሰዎችን የለይቶ ማቆያና የህክምና ድጋፍ የሚሰጡ ማዕከላትን ማዘጋጀቱን ተናግረዋል።
• የክልሉ መንግሥት የኮሮና ቫይረስ ወረርሸኝ ለመግታት የተለያዩ ኮሚቴዎች ማቋቋሙን ተናግረዋል።
• የህክምና ባለሙያዎች ቀን ተሌሊት በወትሮ ዝግጁነት ላይ እንደሚገኙ ገልፀዋል።
• ፀጥታ አካላቱ ከአጎራባች ሀገራትና ክልሎች ምንም አይነት የህዝብ ማመላለሻ ትራንስፖርት እንዳይገቡ ተሰማርተዋል።
#SRTV
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia