TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሀዋሳ🔝ቅዳሜ ዕለት አርሲ ነጌሌ በደረሰው #የመኪና_አደጋ ህይወታቸው ያለፈ ኢትዮጵያዊያን የቀብር ስነ ስርዓት በየ ትውልድ አካባቢያቸው ተፈፀመ። ዛሬ በሀዋሳ ከተማ በነበረ የቀበር ስነ ስርዓት እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ህዝብ የተገኘ ሲሆን በቀብር ስነ ስርዓቱ ላይ የቀድሞው የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ክቡር አቶ #ደሴ_ዳልኬን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ተገኝተው ነበር።

🔹ቅዳሜ ማለዳ በደረሰው አደጋ የ6 ሰው ህይወት ያለፈ ሲሆን አምስቱ ከሀዋሳ ተነስተው ወደ አዲስ አበባ ሲያቀኑ የነበሩ ናቸው። ጉዟቸውም ከሀገር ውጭ ቆይተው ወደ ኢትዮጵያ የሚመለሱ የሲዳማ ሙሁራንን ለመቀበል ነበር።

በድጋሚ ለሟች ቤተሰብ፣ ወዳጆች በሙሉ TIKVAH-ETH #መፅናናትን ይመኛል!

©አስረስ(ሀዋሳ TIKVAH-ETH)
@tsegabwolde @tikvahethiopia