TIKVAH-ETHIOPIA
1.52M subscribers
59.6K photos
1.52K videos
215 files
4.14K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
January 21, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#Gambella " በጥቃቱ የ8 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 5 ሰዎች ከባድ እና ቀላል ጉዳት ደርሶባቸዋል " - ፖሊስ በጋምቤላ ክልል ከደቡብ ሱዳን የሚነሱ የሙርሌ ጎሳ ታጣቂዎች ድንበር አቋርጠው በመግባት ጥቃት ማድረሳቸውን የክልሉ ፖሊስ አስታወቀ። በጥቃቱ የ8 ሠዎች ህይወት ሲያልፍ በ5 ሠዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል ጉዳት መድረሱን ተገልጿል። የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቡላ ኡቦንግ ፥ በጋምቤላ…
February 10, 2022
February 14, 2022
March 28, 2022
April 13, 2022
June 2, 2022
June 10, 2022
June 14, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#Gambella ጋምቤላ በተኩስ ልውውጥ እየተናጠች ነው። በጋምቤላ ክልል ዋና ከተማ " ጋምቤላ " ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ እየተደረገ መሆኑን እና ከፊል የከተማው ክፍል ውስጥ ታጣቂዎች እንደሚታዩ ነዋሪዎችን ዋቢ አድርጎ ቢቢሲ ዘግቧል። ጋምቤላ ውስጥ ታጣቂዎች ዛሬ ሰኔ 07/2014 ዓ.ም. ከንጋት 11 ሰዓት ተኩል ጀምሮ ነው ተኩስ ከፈቱ የተባለው። እስካሁን ጥቃቱን የሰነዘሩት ታጣቂዎች…
June 14, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update በጋምቤላ ከተማ የተኩስ ልውውጡ መንግስት አሸባሪ ካለው ሸኔ ወታደሮች (እራሱን የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት እያለ የሚጠራው) እና የጋምቤላ ነፃነት ግንባር ጋር መሆኑን ክልሉ ገልጿል። " በጋምቤላ ከተማ ከጠዋቱ 12:30 ጀምሮ ሲካሄድ የነበረው የተኩስ ልውውጥ ያለማቋረጥ እስከ ረፋዱ 4 ሰዓት ከ20 ሲካሄድ ቆይቶ በአሁኑ ሰዓት ከተማው መጠነኛ መረጋጋት ይታያል " ሲል ክልሉ ገልጿል። ክልሉ…
June 14, 2022
TIKVAH-ETHIOPIA
#Update #Gambella የጋምቤላ ክልል ፤ ጋምቤላ ከተማን ማረጋጋት መቻሉን አሳወቀ። ክልሉ ፥ " ተኩስ ከፍተው በነበሩ የሸኔና የጋምቤላ ነፃነት ግንባር ላይ በፀጥታ አካላት በተወሰደ ጠንካራ እርምጃ ከተማዉን ማረጋጋት ተችሏል " ሲል አሳውቋል። አክሎም በተወሰደዉ እርምጃ በታጣቂ ቡድኑ ላይ ከፍተኛ ሰበአዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሷል ሲል አመልክቷል። ክልሉ የከተማው ህብረተሰብ ከቤት ባለመውጣት ለፀጥታ…
June 14, 2022