#AU2021
ኢትዮጵያ እንግዶቿን መቀበል ጀመረች።
የዝምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስት ፍሬድሪክ ሻቫ እና የሳዖቶሜና ፒሪንሲፔ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤዲቴ ራሞስ ቴንዡዋ በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤና በ40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ትላንት ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል።
የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት የህብረቱ የስራ አስፈፃሚ ም/ቤት ስብሰባ ጥር 25 እና ጥር 26 ቀን 2014 ዓ/ም ይካሄዳል።
ፎቶ : ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@tikvahethiopia
ኢትዮጵያ እንግዶቿን መቀበል ጀመረች።
የዝምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስት ፍሬድሪክ ሻቫ እና የሳዖቶሜና ፒሪንሲፔ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤዲቴ ራሞስ ቴንዡዋ በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤና በ40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ትላንት ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል።
የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት የህብረቱ የስራ አስፈፃሚ ም/ቤት ስብሰባ ጥር 25 እና ጥር 26 ቀን 2014 ዓ/ም ይካሄዳል።
ፎቶ : ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#AU2022Summit ህብረቱ በዝግ እየመከረ ነው። 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ከሰዓት #በዝግ በተለያዩ ጉዳዮች እየመከረ ይገኛል፡፡ በአህጉሪቱ ሰላምና ደህንነት እንዲሁም የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመቆጣጠር በተከናወኑ ስራዎችና በተገኙ ውጤቶች ዙሪያ ነው በዝግ እየመከረ የሚገኘው። ዛሬ ምሽት ላይ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ዶ/ር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ለአፍርካ ሀገራት መሪዎች የእራት…
#AU2021
ዛሬ የ35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ የቀጠለ ሲሆን በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በዝግ ምክክር እየተደረገ ነው።
የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤው ሲጠናቀቀ ከጉባኤው ጋር የተያይዙ መረጃዎች አሰባስበን በአጭሩ የምንልክላችሁ ይሆናል።
@tikvahethiopia
ዛሬ የ35ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ የቀጠለ ሲሆን በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ በዝግ ምክክር እየተደረገ ነው።
የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤው ሲጠናቀቀ ከጉባኤው ጋር የተያይዙ መረጃዎች አሰባስበን በአጭሩ የምንልክላችሁ ይሆናል።
@tikvahethiopia