TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#AU2021

ኢትዮጵያ እንግዶቿን መቀበል ጀመረች።

የዝምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስት ፍሬድሪክ ሻቫ እና የሳዖቶሜና ፒሪንሲፔ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኤዲቴ ራሞስ ቴንዡዋ በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤና በ40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ትላንት ምሽት አዲስ አበባ ገብተዋል።

የአፍሪካ ሀገራት ሚኒስትሮች የሚሳተፉበት የህብረቱ የስራ አስፈፃሚ ም/ቤት ስብሰባ ጥር 25 እና ጥር 26 ቀን 2014 ዓ/ም ይካሄዳል።

ፎቶ : ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

@tikvahethiopia