TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update ጨፌ ኦሮሚያ ከየካቲት 19 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ 9ኛ መደበኛ ስብሰባውን እንደሚያካሂድ አስታውቋል። በዚህም ስብሰባ ህገ ወጥ የመሬት ወረራን ህጋዊ መስመር በማስያዙ ተግባር #የሚፈናቀሉ ዜጎችን #ሰላማዊ የመኖሪያ አካባቢ #እንዲያገኙ በሚደረግበት ሁኔታ ላይ ይመክራል ተብሏል።

Via ኢ.ፕ.ድ
@tsegabwolde @tikvahethiopia