#GeneralAbebawTadesse
ህወሓት ወደ አዲስ አበባ ከተማ ተቃረብኩኝ ባለበት ወቅት የውጭ ሀገር ኃይሎች አዲስ አበባን ለመቆጣጠር ኃይል አዘጋጅተው እንደነበር የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹሙ ጄነራል አበባው ታደሰ በፋና ቴሌቪዥን ላይ ቀርበው ተናግረዋል።
ጄነራል አበባው፤ " ጣርማ በር ... ሲገባ እኮ ሰላም አስከባሪ ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ፣ እገሌ አገር እገሌ አገር ልል እችላለሁ ፥ ሚሲነሪ ወታደር እየተዘጋጀ እነሱን የሚያግዝ ፣ ሽግግር መንግስት እየቆመ፣ ሽግግር መንግስት ለማቋቋም ሰነድ ተዘጋጅቶ የስልጣን ክፍፍል እየተጀመረ፣ ሸኔም የኦሮሞን የመገንጠል እንዲያነሳ ጥያቄ እየተስተካከል ሀገር ነው እኮ የነበረው " ብለዋል።
ነገር ግን በተካሄደው የ " ዘመቻ ለህብረ ብሄራዊ አንድነት " ሀገርን ከብተና ማዳን እንደተቻለና ሀገር እንደዳነ ጄነራሉ ተናግረዋል።
ጄነራል አበባው ፥ " የመጀመሪያው ውጤት ሀገር ነው የዳነው ፣ ሀገር ከብተና ነው የዳነው፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲገቡ የእኔ ጠቅላይ ሚኒስትርነት ከሀገር በላይ አይደለም፤ ምንም ማለት አይደለም ነው፤ ይሄን ሁሉ ጉድ ስለሚያውቁ ስለዚህ ሀገር ከማውቀው ወንድሞቼ ጋር ሆኜ ደረቴን ሰጥቼ መዋጋት አለብኝ ብለው ነው የሄዱት። ያን ያክል የሚያስኬድ ነገር ነበራቸው ወይ ? ተብሎ ከተጠየቀ ግን ኢትዮጵያን ሊያፈርሷት ጫፍ ደርሰው ነበር " ብለዋል።
@tikvahethiopia
ህወሓት ወደ አዲስ አበባ ከተማ ተቃረብኩኝ ባለበት ወቅት የውጭ ሀገር ኃይሎች አዲስ አበባን ለመቆጣጠር ኃይል አዘጋጅተው እንደነበር የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹሙ ጄነራል አበባው ታደሰ በፋና ቴሌቪዥን ላይ ቀርበው ተናግረዋል።
ጄነራል አበባው፤ " ጣርማ በር ... ሲገባ እኮ ሰላም አስከባሪ ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ፣ እገሌ አገር እገሌ አገር ልል እችላለሁ ፥ ሚሲነሪ ወታደር እየተዘጋጀ እነሱን የሚያግዝ ፣ ሽግግር መንግስት እየቆመ፣ ሽግግር መንግስት ለማቋቋም ሰነድ ተዘጋጅቶ የስልጣን ክፍፍል እየተጀመረ፣ ሸኔም የኦሮሞን የመገንጠል እንዲያነሳ ጥያቄ እየተስተካከል ሀገር ነው እኮ የነበረው " ብለዋል።
ነገር ግን በተካሄደው የ " ዘመቻ ለህብረ ብሄራዊ አንድነት " ሀገርን ከብተና ማዳን እንደተቻለና ሀገር እንደዳነ ጄነራሉ ተናግረዋል።
ጄነራል አበባው ፥ " የመጀመሪያው ውጤት ሀገር ነው የዳነው ፣ ሀገር ከብተና ነው የዳነው፤ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሲገቡ የእኔ ጠቅላይ ሚኒስትርነት ከሀገር በላይ አይደለም፤ ምንም ማለት አይደለም ነው፤ ይሄን ሁሉ ጉድ ስለሚያውቁ ስለዚህ ሀገር ከማውቀው ወንድሞቼ ጋር ሆኜ ደረቴን ሰጥቼ መዋጋት አለብኝ ብለው ነው የሄዱት። ያን ያክል የሚያስኬድ ነገር ነበራቸው ወይ ? ተብሎ ከተጠየቀ ግን ኢትዮጵያን ሊያፈርሷት ጫፍ ደርሰው ነበር " ብለዋል።
@tikvahethiopia
TIKVAH-ETHIOPIA
#GeneralAbebawTadesse ህወሓት ወደ አዲስ አበባ ከተማ ተቃረብኩኝ ባለበት ወቅት የውጭ ሀገር ኃይሎች አዲስ አበባን ለመቆጣጠር ኃይል አዘጋጅተው እንደነበር የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹሙ ጄነራል አበባው ታደሰ በፋና ቴሌቪዥን ላይ ቀርበው ተናግረዋል። ጄነራል አበባው፤ " ጣርማ በር ... ሲገባ እኮ ሰላም አስከባሪ ለማስገባት ዝግጅት እየተደረገ፣ እገሌ አገር እገሌ አገር ልል…
#GeneralAbebawTadesse
ጄነራል አበባው ታደሰ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ወደ ትግራይ ዘልቆ ያልገባበትን ምክንያትም ከፋና ቴሌቪዥን ጣቢያ ተጠይቀው መልሰዋል።
ጄነራል አበባው ታደሰ ምን አሉ ?
" ... ለምንድነው የቆምነው ? የሚለው በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው። ... ለምን ቆምን የሚለው ሲገለፅ ምዕራፍ አንድን ጨርሰናል ነው የሚለው ስለዚህ ምዕራፍ አንድን ጨርሰናል ማለት ቃል በቃል ምዕራፍ ሁለት አለ ማለት ነው።
መቐለና ትግራይ ግን የኢትዮጵያ ግዛት ነው ፤ ማንም እኛን አያቆመንም ፤ እንገባለን ጠላት እናጠፋለን ፤ ይሄ ምንም የሚያሻማ ነገር የለም።
የኢትዮጵያ ህዝብም እንዳለቀ አድርጎ አይደለም እራሱ መውሰድ ያለበት ፤ አላለቀም።
በዚህ በኩል ሸኔ ነኝ፣ እንደዚህ ቅማንት ነኝ ፣ በዚህ ምናምን ነኝ የሚባል ነገር ከዚህ በኃላ እየሰራም፤ የጊዜ ጉዳይ ነው፤ አሁን አንድ ትልቅ ግዳጅ ስላለን ጠላት ስላለን ነው እንጂ ይሄ የጊዜ ጉዳይ ነው መጥፋት አለበት።
መጥፋት ማለት ምን ማለት ነው ? ይሄ ትጥቅ አንስቶ በሀገር ውስጥ መዋጋት የ21ኛው ክፍለ ዘመን ስልጣኔ አይደለም ፤ ስልጣኔው በሀሳብ ነው ሀሳቡን ይሽጥ " ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethiopia
ጄነራል አበባው ታደሰ ሀገር መከላከያ ሰራዊት ወደ ትግራይ ዘልቆ ያልገባበትን ምክንያትም ከፋና ቴሌቪዥን ጣቢያ ተጠይቀው መልሰዋል።
ጄነራል አበባው ታደሰ ምን አሉ ?
" ... ለምንድነው የቆምነው ? የሚለው በጣም ጥሩ ጥያቄ ነው። ... ለምን ቆምን የሚለው ሲገለፅ ምዕራፍ አንድን ጨርሰናል ነው የሚለው ስለዚህ ምዕራፍ አንድን ጨርሰናል ማለት ቃል በቃል ምዕራፍ ሁለት አለ ማለት ነው።
መቐለና ትግራይ ግን የኢትዮጵያ ግዛት ነው ፤ ማንም እኛን አያቆመንም ፤ እንገባለን ጠላት እናጠፋለን ፤ ይሄ ምንም የሚያሻማ ነገር የለም።
የኢትዮጵያ ህዝብም እንዳለቀ አድርጎ አይደለም እራሱ መውሰድ ያለበት ፤ አላለቀም።
በዚህ በኩል ሸኔ ነኝ፣ እንደዚህ ቅማንት ነኝ ፣ በዚህ ምናምን ነኝ የሚባል ነገር ከዚህ በኃላ እየሰራም፤ የጊዜ ጉዳይ ነው፤ አሁን አንድ ትልቅ ግዳጅ ስላለን ጠላት ስላለን ነው እንጂ ይሄ የጊዜ ጉዳይ ነው መጥፋት አለበት።
መጥፋት ማለት ምን ማለት ነው ? ይሄ ትጥቅ አንስቶ በሀገር ውስጥ መዋጋት የ21ኛው ክፍለ ዘመን ስልጣኔ አይደለም ፤ ስልጣኔው በሀሳብ ነው ሀሳቡን ይሽጥ " ሲሉ ተደምጠዋል።
@tikvahethiopia