TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.7K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሰበር ዜና! የደቡብ ሱዳኑ የአማፂ ቡድን መሪ #ሪክ_ማቻር  የሀገሪቱን ሰላም  ለመመለስ የሚያስችለውን የተሻሻለውን ስምምነት #ለመፈረም ፍቃደኛ መሆናቸውን አስታውቀዋል።

📌የአማፂ ቡድን መሪው ሀገሪቱ ሊኖራት በሚገባው የክልል #መጠንና #የደንበር ጉዳይ በነበራቸው ቅሬታ ማሻሻያ የተደረገበትን ሁለተኛ ስምምነት ለመፈረም ፍላጎት አልነበራቸውም።

▪️ሆኖም #ከሱዳን መንግስት ጋር በተደረገ ከፍተኛ #ድርድር ሪክ ማቻር የመጨረሻውን የሰላም ስምምነት ለመፈረም መዘጋጀታቸውን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አል ዲርዲር መሀመድ ተናግረዋል።

©CGTN
@tsegabwolde @tikvahethiopia