TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Breaking

ኢትዮጵያ ቡና ከሀዋሳ ከተማ ጋር ሀሙስ በኢትዮጵያ ዋንጫ ለፍፃሜ ለማለፍ እንደሚጫወት ያሳወቀ ቢሆንም ዛሬ ግን ኢትዮጵያ ቡና ራሱን ከኢትዮጵያ ዋንጫ (ጥሎ ማለፍ) በማግለሉ ሀዋሳ ከተማ #ለፍፃሜ አልፏል፡፡ ሀዋሳም ሀሙስ የመቐለ እና ፋሲልን አሸናፊ የሚገጥም ይሆናል፡፡ እስከ አሁን ሰባት ክለቦች ከዚህ ውድድር ራሳቸውን ማግለላቸው ይታወሳል፡፡

ምንጭ-ቴዎድሮስ ታከለ (#teddy_soccer)

@tsegabwolde @tikvahethiopia