TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
#CustomsCommission " የጀመርነውን እርምጃ አጠናክረን እንቀጥላለን " - የጉምሩክ ኮሚሽን የጉምሩክ ኮሚሽን ፥ የግል መገልገያ እቃዎችን በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ለማስገባት ለመንገደኞች የተፈቀደውን መመሪያ ተገን አድርገው ከመመሪያው ውጭ በህገወጥ ንግድ ላይ የተሰማሩ ተመላላሽ መንገደኞች በመንግስት ገቢ እና በንግድ ስርዓቱ ላይ ጫና እያደረሱ በመሆኑ የተጀመረው እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል…
#CustomsCommision

የጉምሩክ ኮሚሽን አድርጌዋለሁ ባለው ጥናት " መመሪያ 51/2010 " ሽፋን በማድረግ በህገወጥ ንግድ ላይ የመንግስት ሰራተኞች ፣ የአየር መንገድ አስተናጋጆችና የራሱ የኮሚሽኑ ሰራተኞች ተሳታፊ መሆናቸውን አሳውቋል።

በእነዚህ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ኮሚሽኑ ገልጿል።

ምንጭ፦ ጉምሩክ ኮሚሽን

@tikvahethiopia