TIKVAH-ETHIOPIA
#CustomsCommission " የጀመርነውን እርምጃ አጠናክረን እንቀጥላለን " - የጉምሩክ ኮሚሽን የጉምሩክ ኮሚሽን ፥ የግል መገልገያ እቃዎችን በቦሌ አለም አቀፍ ኤርፖርት ለማስገባት ለመንገደኞች የተፈቀደውን መመሪያ ተገን አድርገው ከመመሪያው ውጭ በህገወጥ ንግድ ላይ የተሰማሩ ተመላላሽ መንገደኞች በመንግስት ገቢ እና በንግድ ስርዓቱ ላይ ጫና እያደረሱ በመሆኑ የተጀመረው እርምጃ አጠናክሮ እንደሚቀጥል…
#CustomsCommision
የጉምሩክ ኮሚሽን አድርጌዋለሁ ባለው ጥናት " መመሪያ 51/2010 " ሽፋን በማድረግ በህገወጥ ንግድ ላይ የመንግስት ሰራተኞች ፣ የአየር መንገድ አስተናጋጆችና የራሱ የኮሚሽኑ ሰራተኞች ተሳታፊ መሆናቸውን አሳውቋል።
በእነዚህ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ኮሚሽኑ ገልጿል።
ምንጭ፦ ጉምሩክ ኮሚሽን
@tikvahethiopia
የጉምሩክ ኮሚሽን አድርጌዋለሁ ባለው ጥናት " መመሪያ 51/2010 " ሽፋን በማድረግ በህገወጥ ንግድ ላይ የመንግስት ሰራተኞች ፣ የአየር መንገድ አስተናጋጆችና የራሱ የኮሚሽኑ ሰራተኞች ተሳታፊ መሆናቸውን አሳውቋል።
በእነዚህ አካላት ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ኮሚሽኑ ገልጿል።
ምንጭ፦ ጉምሩክ ኮሚሽን
@tikvahethiopia