#DrDanielBekele
የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከሰሞኑን ከአል ዓይን የአማርኛው አገልግሎት ጋር ሰፋ ያለ ቃለ ምልልስ አድርገው ነበር።
ዶ/ር ዳንኤል በዚሁ ቃለ ምልልስ በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተጠይቀው ዝርዝር ምላሽ ሰጥተዋል።
በቃለ ምልልሱ ምን ምን ጉዳዮች ተነሱ ?
- በቅርቡ ስለተሸለሙት የጀርመን አፍሪካ ሽልማት።
- ኢሰመኮ ከዚህ ቀደም ሪፖርት ሲያደርጋቸው የነበሩ የመብት ጥሰቶችን ተከትሎ የመጣ ተጠያቂነት ይኖር ስለመሆኑ ?
- ከትግራዩ ጦርነት ጋር በተያያዘ ተፈጽመዋል የተባሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን ከተመድ የሰብዓዊ መብት ድርጅት ጋር በጋራ ስለተሰራው ምርመራ። የምርመራውን ውጤት የህወሃት ቡድን ያልተቀበለበት ምክንያት።
- በምርመራዎቹ እና በሌሎች የኢሰመኮ ስራዎች ላይ ከመንግስት አካላት ጫና ይደረግባችሁ ነበር ? ወይ ተብለው ተጠይቀው ምላሽ ሰጥተዋል።
- ህወሃት ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ለመንግስት ያደላሉ እያለ ስለሚያቀርበው ቅሬታ ምላሽ ሰጥተዋል።
- የጣምራ ምርመራ በአፋርና አማራ ክልሎች ይቀጥል እንደሆነ ተጠይቀው መልሰዋል።
- ምርመራ አድረጋለሁ ብሎ የነበረው የአፍሪካ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከምን ደርሶ ይሆን ?
- በኢትዮጵያ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን ተከትሎ ስለሚገለፀው በተለይ ደግሞ የትግራይ ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ እስር ጉዳይ አስተያየት ሰጥተዋል።
- ኢትዮጵያ አሁን ስላለችበት ሁኔታ ምልከታቸውን አጋርተዋል።
ያንብቡ : https://am.al-ain.com/article/ehrc-chief-says-there-is-no-interference-from-government-in-its-work
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከሰሞኑን ከአል ዓይን የአማርኛው አገልግሎት ጋር ሰፋ ያለ ቃለ ምልልስ አድርገው ነበር።
ዶ/ር ዳንኤል በዚሁ ቃለ ምልልስ በርካታ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተጠይቀው ዝርዝር ምላሽ ሰጥተዋል።
በቃለ ምልልሱ ምን ምን ጉዳዮች ተነሱ ?
- በቅርቡ ስለተሸለሙት የጀርመን አፍሪካ ሽልማት።
- ኢሰመኮ ከዚህ ቀደም ሪፖርት ሲያደርጋቸው የነበሩ የመብት ጥሰቶችን ተከትሎ የመጣ ተጠያቂነት ይኖር ስለመሆኑ ?
- ከትግራዩ ጦርነት ጋር በተያያዘ ተፈጽመዋል የተባሉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችን ከተመድ የሰብዓዊ መብት ድርጅት ጋር በጋራ ስለተሰራው ምርመራ። የምርመራውን ውጤት የህወሃት ቡድን ያልተቀበለበት ምክንያት።
- በምርመራዎቹ እና በሌሎች የኢሰመኮ ስራዎች ላይ ከመንግስት አካላት ጫና ይደረግባችሁ ነበር ? ወይ ተብለው ተጠይቀው ምላሽ ሰጥተዋል።
- ህወሃት ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ለመንግስት ያደላሉ እያለ ስለሚያቀርበው ቅሬታ ምላሽ ሰጥተዋል።
- የጣምራ ምርመራ በአፋርና አማራ ክልሎች ይቀጥል እንደሆነ ተጠይቀው መልሰዋል።
- ምርመራ አድረጋለሁ ብሎ የነበረው የአፍሪካ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ከምን ደርሶ ይሆን ?
- በኢትዮጵያ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን ተከትሎ ስለሚገለፀው በተለይ ደግሞ የትግራይ ተወላጆች ላይ ያነጣጠረ እስር ጉዳይ አስተያየት ሰጥተዋል።
- ኢትዮጵያ አሁን ስላለችበት ሁኔታ ምልከታቸውን አጋርተዋል።
ያንብቡ : https://am.al-ain.com/article/ehrc-chief-says-there-is-no-interference-from-government-in-its-work
@tikvahethiopia