TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ፎቶ⬆️የሰብአዊ መብት ተሟጋች እና አርቲስት ታማኝ በየነ 150 ግራም ወርቅ ተበረከተለት፡፡ ትላንት ምሽት በአቫንቲ ብሉናይ ሪዞርትና ሰፓ በተካሄደው የእራት ግብዣ የባሕር ዳር ነዋሪዎች #ለታማኝ_በየነ 150 ግራም #ወርቅ አበርክተውለታል፡፡ የእንጅባራ ከተማ የለውጥ ደጋፊ ወጣቶች ደግሞ በስሙ የተሰራ ጭራ አበርክተውለታል፡፡ለባለቤቱ አርቲስት #ፋንትሽ_በቀለ የአካባቢውን የሚገልጽ የባህል ልብስ ተበርክቶላታል፡፡

©AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia