TIKVAH-ETHIOPIA
#Attention ከአስቸኳይ ጊዜ ዓዋጅ ጋር ተያይዞ ሕገ ወጥ (ፎርጅድ) እና መታወቂያ ለማይገባው ሰው የሰጠ ከ3 እስከ 10 ዓመት እንደሚያስቀጣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ አስታውቋል። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጋር በተያያዘ በመታወቂያ አሰጣጥ ላይ ውይይት አድርጓል። በውይይቱ የአዲስ አበባ ከተማ የሰላም እና…
#Attention
(ከአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የተላከ)
በህገ ወጥ መንገድ የተዘጋጀ ( #ፎርጅድ ) መታወቂያ ይዞ መንቀሳቀስ ከ3 - 10 ዓመት እንደሚያስቀጣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ በላከልን የፁሁፍ መልዕክት አሳውቋል።
@tikvahethiopia
(ከአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ የተላከ)
በህገ ወጥ መንገድ የተዘጋጀ ( #ፎርጅድ ) መታወቂያ ይዞ መንቀሳቀስ ከ3 - 10 ዓመት እንደሚያስቀጣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሰላም እና ፀጥታ ቢሮ በላከልን የፁሁፍ መልዕክት አሳውቋል።
@tikvahethiopia