የጠቅላይ ሚኒስትሩ መግለጫ :
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተናጠል ተኩስ አቁሙ #የመጨረሻው ሰላማዊ ዕድል ነው አሉ።
ጠ/ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ዛሬ ለህዝብ ባሰራጩት አጭር መግለጫ ነው።
በመግለጫቸው ላይ ፥ "ለትግራይ ሕዝብ ያለንን ሐሳብ ፤ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ያለንን ቦታ ለመጨረሻ ጊዜ አሳይተናል" ያሉት ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ "ግጭት ላለማባባስ፣ ለሕዝቡ የእርሻ ወቅት ፋታ ለመስጠት እንዲሁም የርዳታ አቅርቦቱ ያለ ሰበብ እንዲከናወን ስንል በሰብአዊነት ላይ የተመሠረተ የተናጠል የተኩስ አቁም አድርገናል" ሲሉ ገልጸዋል።
አክለውም ፤ "ሰላም የተወሰነ ዋጋ እንደሚያስከፍለን ብናውቅም ይህ ግን የመጨረሻ ሰላማዊ ዕድል ነው" ሲሉ አሳውቀዋል።
እሳቸው "ጁንታ" እያሉ የሚጠሩት የህወሓት ቡድን "የሰላም መንገድ ሊዋጥለት አልቻለም ፤ አሁን ባለው ቁመናው ያለ ግጭት ውሎ ማደር አይችልም፤ ሕጻናትና ወጣቶችን በአደንዛዥ ዕጽ እያሳበደ ወደ ጦርነት እየማገደ ይገኛል" ብለዋል።
የመከላከያ ሠራዊቱ እነዚህን ሕጻናት ወታደሮች የመታደግ ሞራላዊ ግዴታ ወድቆበታል ሲሉም ገልጸዋል።
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ፤ "ለሕዝባችን ስንል የከፈልነው ዋጋ ባልገባቸው ደካሞች ምክንያት ውጤት አላመጣም" ያሉ ሲሆን "ጁንታ" ሲሉ የሚጠሩት ህወሓት የኢትዮጵያ ህልውና ቀንደኛ ጠላት መሆኑን ደግሞ እያስመሰከረ ነው ብለዋል።
ይሄን መላ ሕዝቡን በማስተባበር እንቀለብሰዋለን ሲሉም ገልፀዋል።
ጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ ፥ "በአንድ በኩል ሰብአዊ ርዳታ እንዲቀላጠፍ እየሠራን በሌላ በኩል የውጭና የውስጥ ጠላቶች ተናበው የከፈቱብንን ጥቃት መክተን እንቀለብሰዋለን" ሲሉ በመግለጫቸው ላይ አስፍረዋል።
* ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የተናጠል ተኩስ አቁሙ #የመጨረሻው ሰላማዊ ዕድል ነው አሉ።
ጠ/ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ዛሬ ለህዝብ ባሰራጩት አጭር መግለጫ ነው።
በመግለጫቸው ላይ ፥ "ለትግራይ ሕዝብ ያለንን ሐሳብ ፤ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ያለንን ቦታ ለመጨረሻ ጊዜ አሳይተናል" ያሉት ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ "ግጭት ላለማባባስ፣ ለሕዝቡ የእርሻ ወቅት ፋታ ለመስጠት እንዲሁም የርዳታ አቅርቦቱ ያለ ሰበብ እንዲከናወን ስንል በሰብአዊነት ላይ የተመሠረተ የተናጠል የተኩስ አቁም አድርገናል" ሲሉ ገልጸዋል።
አክለውም ፤ "ሰላም የተወሰነ ዋጋ እንደሚያስከፍለን ብናውቅም ይህ ግን የመጨረሻ ሰላማዊ ዕድል ነው" ሲሉ አሳውቀዋል።
እሳቸው "ጁንታ" እያሉ የሚጠሩት የህወሓት ቡድን "የሰላም መንገድ ሊዋጥለት አልቻለም ፤ አሁን ባለው ቁመናው ያለ ግጭት ውሎ ማደር አይችልም፤ ሕጻናትና ወጣቶችን በአደንዛዥ ዕጽ እያሳበደ ወደ ጦርነት እየማገደ ይገኛል" ብለዋል።
የመከላከያ ሠራዊቱ እነዚህን ሕጻናት ወታደሮች የመታደግ ሞራላዊ ግዴታ ወድቆበታል ሲሉም ገልጸዋል።
ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ፤ "ለሕዝባችን ስንል የከፈልነው ዋጋ ባልገባቸው ደካሞች ምክንያት ውጤት አላመጣም" ያሉ ሲሆን "ጁንታ" ሲሉ የሚጠሩት ህወሓት የኢትዮጵያ ህልውና ቀንደኛ ጠላት መሆኑን ደግሞ እያስመሰከረ ነው ብለዋል።
ይሄን መላ ሕዝቡን በማስተባበር እንቀለብሰዋለን ሲሉም ገልፀዋል።
ጠ/ሚ ዶክተር ዐቢይ ፥ "በአንድ በኩል ሰብአዊ ርዳታ እንዲቀላጠፍ እየሠራን በሌላ በኩል የውጭና የውስጥ ጠላቶች ተናበው የከፈቱብንን ጥቃት መክተን እንቀለብሰዋለን" ሲሉ በመግለጫቸው ላይ አስፍረዋል።
* ሙሉ መግለጫው ከላይ ተያይዟል።
@tikvahethiopia
July 14, 2021
"... የፌዴራል መንግስት በልዩ ሁኔታ ካለው መጠባበቂያ በጀት ላይ ክልሉን እንዲያግዝ ጠይቀናል" - ዶ/ር ጥላሁን መሃሪ
የአማራ ክልል መንግስት ከፍተኛ የበጀት ጫና ውስጥ እንደሚገኝ የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ አሳውቋል።
ቢሮው ይህን ያሳወቀው ለሸገር ሬድዮ በሰጠው ቃል ነው።
ፌዴራል መንግስት ለክልሉ በሚደለድለው በጀት ውዝግብ ውስጥ እንደነበረ ያሳታወሰው ቢሮው በክልሉ ያጋጠመው ወቅታዊ ሁኔታ ተጨምሮ ችግሩ መበርታቱን ገልጿል።
የእንደ አማራ ክልል ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ መረጃ ዘንድሮ በጀት ሰማንያ ቢሊዬን አንድ መቶ አራት ሚሊዮን ስድስት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ሺ ሶስት መቶ ዘጠና ሰባት ብር ነው።
የክልሉ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጥላሁን መሃሪ ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 በሰጡት ቃል በበጀት ዙሪያ ያለውን ቅሬታ እንደሚከተለው አብራርተዋል ፦
" መጀመሪያ በ1999 ዓ/ም የህዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ተደርጎ መረጃ ሲወጣ ብዙ ክርክር የተደረገበት፣ ውዝግብም የነበረበት እንደሆነ ይታወቃል።
በወቅቱ የአማራ ህዝብ አመታዊ የእድገት ምጣኔ 1.7 ፐርሰንት ተብሎ ነበር የተሰላው፤ ይህም ከሁሉም የሀገሪቱ ክልል #የመጨረሻው ነው።
ይህ ግን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር ሲተያይ ብዙ አሳማኝ ያልሆኑ ነገሮች እንዳሉ ያመላክታል።
የአማራ ክልል ህዝብ ከሌላው ክልል ህዝብ የተለየ ባህሪ የለውም፤ የተለየ የእድገት ምጣኔ ሊኖረው የሚችልበት አሳማኝ ምክንያት የለውም።
ይሄ እንደገና መታየት አለበት በትክክል አልተሰራም ፣ ስህተቶች አሉ የሚል ቅሬታ ነበር በወቅቱ ፤ ይህን መሰረት ተደርጎ ኢንተርሴንሳል ሳምፕሊንግ መንገድ ተጠቅመው እንደገና የህዝብ እና ቤት ቆጠራ ይደረጋል በየክልሎቹ 2004 ዓ/ም 2005 ዓ/ም ይመስኛል ድጋሚ ቆጠራ ተደርጎ ሳምፕል ተወስዶ የእድገት ምጣኔው ወደ 2.34 ፐርሰንት አድጓል በሚል ማሻሻያ ተደርጎ ቀርቧል።
በዛ ፐርሰንት ካደገ ከታች ጀምሮ 1999 ፣ 1998 ዓ/ም የነበረው ቤዙ በዛ ደረጃ ቢያንስ ሙሉ ይቆጠር የሚለውን ትተትን በዛ ብቻ መስተካከል ነበረበት ያ ስላልተስተካከለ አጠቃላይ ክልሉ ለበጀት ክፍፍል ታሳቢ የሚደረግበት የህዝብ ቁጥር እንዲያንስ ተደርጓል ፤ ብዙ የበጀት ማከፋፈያ ቀመሩ ላይ የተካተቱት ብዙ ፓራሜትሮች ደግሞ የህዝብ ቁጥርን መሰረት ያደረጉ ናቸው "
ያንብቡ👇
https://telegra.ph/Sheger-FM-10-21-2
የአማራ ክልል መንግስት ከፍተኛ የበጀት ጫና ውስጥ እንደሚገኝ የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ አሳውቋል።
ቢሮው ይህን ያሳወቀው ለሸገር ሬድዮ በሰጠው ቃል ነው።
ፌዴራል መንግስት ለክልሉ በሚደለድለው በጀት ውዝግብ ውስጥ እንደነበረ ያሳታወሰው ቢሮው በክልሉ ያጋጠመው ወቅታዊ ሁኔታ ተጨምሮ ችግሩ መበርታቱን ገልጿል።
የእንደ አማራ ክልል ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ መረጃ ዘንድሮ በጀት ሰማንያ ቢሊዬን አንድ መቶ አራት ሚሊዮን ስድስት መቶ ስልሳ ዘጠኝ ሺ ሶስት መቶ ዘጠና ሰባት ብር ነው።
የክልሉ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ጥላሁን መሃሪ ለሸገር ኤፍ ኤም 102.1 በሰጡት ቃል በበጀት ዙሪያ ያለውን ቅሬታ እንደሚከተለው አብራርተዋል ፦
" መጀመሪያ በ1999 ዓ/ም የህዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ተደርጎ መረጃ ሲወጣ ብዙ ክርክር የተደረገበት፣ ውዝግብም የነበረበት እንደሆነ ይታወቃል።
በወቅቱ የአማራ ህዝብ አመታዊ የእድገት ምጣኔ 1.7 ፐርሰንት ተብሎ ነበር የተሰላው፤ ይህም ከሁሉም የሀገሪቱ ክልል #የመጨረሻው ነው።
ይህ ግን ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር ሲተያይ ብዙ አሳማኝ ያልሆኑ ነገሮች እንዳሉ ያመላክታል።
የአማራ ክልል ህዝብ ከሌላው ክልል ህዝብ የተለየ ባህሪ የለውም፤ የተለየ የእድገት ምጣኔ ሊኖረው የሚችልበት አሳማኝ ምክንያት የለውም።
ይሄ እንደገና መታየት አለበት በትክክል አልተሰራም ፣ ስህተቶች አሉ የሚል ቅሬታ ነበር በወቅቱ ፤ ይህን መሰረት ተደርጎ ኢንተርሴንሳል ሳምፕሊንግ መንገድ ተጠቅመው እንደገና የህዝብ እና ቤት ቆጠራ ይደረጋል በየክልሎቹ 2004 ዓ/ም 2005 ዓ/ም ይመስኛል ድጋሚ ቆጠራ ተደርጎ ሳምፕል ተወስዶ የእድገት ምጣኔው ወደ 2.34 ፐርሰንት አድጓል በሚል ማሻሻያ ተደርጎ ቀርቧል።
በዛ ፐርሰንት ካደገ ከታች ጀምሮ 1999 ፣ 1998 ዓ/ም የነበረው ቤዙ በዛ ደረጃ ቢያንስ ሙሉ ይቆጠር የሚለውን ትተትን በዛ ብቻ መስተካከል ነበረበት ያ ስላልተስተካከለ አጠቃላይ ክልሉ ለበጀት ክፍፍል ታሳቢ የሚደረግበት የህዝብ ቁጥር እንዲያንስ ተደርጓል ፤ ብዙ የበጀት ማከፋፈያ ቀመሩ ላይ የተካተቱት ብዙ ፓራሜትሮች ደግሞ የህዝብ ቁጥርን መሰረት ያደረጉ ናቸው "
ያንብቡ👇
https://telegra.ph/Sheger-FM-10-21-2
Telegraph
Sheger FM
"... የፌዴራል መንግስት በልዩ ሁኔታ ካለው መጠባበቂያ በጀት ላይ ክልሉን እንዲያግዝ ጠይቀናል" - ዶ/ር ጥላሁን መሃሪ የአማራ ክልል መንግስት ከፍተኛ የበጀት ጫና ውስጥ እንደሚገኝ የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ አሳውቋል። ቢሮው ይህን ያሳወቀው ለሸገር ሬድዮ በሰጠው ቃል ነው። ፌዴራል መንግስት ለክልሉ በሚደለድለው በጀት ውዝግብ ውስጥ እንደነበረ ያሳታወሰው ቢሮው በክልሉ ያጋጠመው ወቅታዊ ሁኔታ…
October 21, 2021
TIKVAH-ETHIOPIA
#BREAKING ዛሬ በሳዑዲ አረቢያ አካባቢ ጨረቃ ባለመታየቷ የዒድ አልፈጥር በዓል ረቡዕ ዕለት እንደሚውል ተገልጿል። Via Haramain @tikvahethiopia
የዒድ አልፈጥር በዓል ረቡዕ ነው።
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ አልታየችም ፤ በመሆኑም የዒድ አልፈጥር በዓል ረቡዕ ይከበራል።
ነገ ማክሰኞ የረመዷን #የመጨረሻው ሰላሳኛ ቀን ይሆናል።
@tikvahethiopia
ዛሬ የሸዋል ወር ጨረቃ አልታየችም ፤ በመሆኑም የዒድ አልፈጥር በዓል ረቡዕ ይከበራል።
ነገ ማክሰኞ የረመዷን #የመጨረሻው ሰላሳኛ ቀን ይሆናል።
@tikvahethiopia
April 8, 2024