#HalabaZone : ዶ/ር መሀመድ ኑርዬ የሀላባ ዞን ዋና አስተዳዳሪ በመሆን ተሹመዋል፡፡
የሀላባ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 6ኛ ዓመት 4ኛ አስቸኳይ ጉባኤ እያካሄደ ሲሆን ዶ/ር መሀመድ ኑርዬ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟል።
@tikvahethiopia
የሀላባ ዞን ምክር ቤት 4ኛ ዙር 6ኛ ዓመት 4ኛ አስቸኳይ ጉባኤ እያካሄደ ሲሆን ዶ/ር መሀመድ ኑርዬ ዋና አስተዳዳሪ አድርጎ ሾሟል።
@tikvahethiopia
#HalabaZone📍
ነፍሰ ጡር ሴት፣ ልጅ የተሸከመች እናትን ጨምሮ 7 ሰዎች በደራሽ ውሃ ተወሰዱ።
ትላንት በድንገት የተከሰተ ደራሽ ውሃ የብላቴ ወንዝን ሲያቋርጡ የነበሩ አንዲት ነፍሰ ጡር ሴትን ጨምሮ 7 ሰዎችን ወስዷል።
በሀላባ ዞን ከብላቴ ወንዝ ማዶ የሚገኙ የዌራ ወረዳ እና የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ቀበሌያት ነዋሪ የሆኑ ግለሰቦች ትናንትና ልክ ከምሽቱ 4 ሠዓት አካባቢ ከፋማ ፏፏቴ በላይ የሚገኘውና በተለምዶ " ጣጤ ብላቴ " ተብሎ የሚጠራውን የወንዝ ውሃ አቋርጠው ሲሻገሩ በደራሽ ውሃ ተወስደዋል።
በደራሽ ውሃው ከተወሰዱት መካከል፦
👉 ነፍሰ ጡር ሴት፣
👉 ህፃን ልጅ የተሸከመች እናት
👉 የ9ኛ ክፍል ተማሪ የሚገኙ ሲሆን እስካሁን በሟቾች አስክሬን ዙሪያ የተገኘ የተጣራ መረጃ የለም።
የዌራ ወረዳ መንግስት ኮሚኒኬሽን ማህበረሰቡ ከበጋ ውጭ በማንኛውም ዝናብ የሚጥልበት ጊዜ በዚህ በኩል ከመሻገር እንዲቆጠብ መልዕክት አስተላልፏል።
@tikvahethiopia
ነፍሰ ጡር ሴት፣ ልጅ የተሸከመች እናትን ጨምሮ 7 ሰዎች በደራሽ ውሃ ተወሰዱ።
ትላንት በድንገት የተከሰተ ደራሽ ውሃ የብላቴ ወንዝን ሲያቋርጡ የነበሩ አንዲት ነፍሰ ጡር ሴትን ጨምሮ 7 ሰዎችን ወስዷል።
በሀላባ ዞን ከብላቴ ወንዝ ማዶ የሚገኙ የዌራ ወረዳ እና የሀላባ ቁሊቶ ከተማ ቀበሌያት ነዋሪ የሆኑ ግለሰቦች ትናንትና ልክ ከምሽቱ 4 ሠዓት አካባቢ ከፋማ ፏፏቴ በላይ የሚገኘውና በተለምዶ " ጣጤ ብላቴ " ተብሎ የሚጠራውን የወንዝ ውሃ አቋርጠው ሲሻገሩ በደራሽ ውሃ ተወስደዋል።
በደራሽ ውሃው ከተወሰዱት መካከል፦
👉 ነፍሰ ጡር ሴት፣
👉 ህፃን ልጅ የተሸከመች እናት
👉 የ9ኛ ክፍል ተማሪ የሚገኙ ሲሆን እስካሁን በሟቾች አስክሬን ዙሪያ የተገኘ የተጣራ መረጃ የለም።
የዌራ ወረዳ መንግስት ኮሚኒኬሽን ማህበረሰቡ ከበጋ ውጭ በማንኛውም ዝናብ የሚጥልበት ጊዜ በዚህ በኩል ከመሻገር እንዲቆጠብ መልዕክት አስተላልፏል።
@tikvahethiopia