TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
በኢትያጵያ የጦማሪያን ማህበር ቢቋቋም ጠቀሜታው ምን ይሆን?

#በዩኔስኮ አዘጋጅነት የአንድ ቀን #የጦማሪያን ፎረም ትላንት ተካሂዷል፡፡ ፎረሙ ከደቡብ አፍሪካ፣ ከኡጋንዳና ከኬኒያ የመጡ እንግዶች ያላቸውን ልምድም ያካፈሉበት መድረክ ሆኖ አልፏል፡፡ በተለይ በኬኒያ ያለው የጦማሪያን ማህበር በኢትዮጵያ ማህበሩ ቢቋቋም ከተጠያቂነት፣ መብትን ከማስከበር፣ ሀገራዊ ጉዳዮችን እንደ ዓላማ ይዞ ከመንቀሳቀስና በኬኒያ ካጋጠማቸው የመንግስት ጫና ጋር በማጣቀስ ለተሳታፊዎች ልምዳቸውን አካፍለዋል፡፡

ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-25-2