በኢትያጵያ የጦማሪያን ማህበር ቢቋቋም ጠቀሜታው ምን ይሆን?
#በዩኔስኮ አዘጋጅነት የአንድ ቀን #የጦማሪያን ፎረም ትላንት ተካሂዷል፡፡ ፎረሙ ከደቡብ አፍሪካ፣ ከኡጋንዳና ከኬኒያ የመጡ እንግዶች ያላቸውን ልምድም ያካፈሉበት መድረክ ሆኖ አልፏል፡፡ በተለይ በኬኒያ ያለው የጦማሪያን ማህበር በኢትዮጵያ ማህበሩ ቢቋቋም ከተጠያቂነት፣ መብትን ከማስከበር፣ ሀገራዊ ጉዳዮችን እንደ ዓላማ ይዞ ከመንቀሳቀስና በኬኒያ ካጋጠማቸው የመንግስት ጫና ጋር በማጣቀስ ለተሳታፊዎች ልምዳቸውን አካፍለዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-25-2
#በዩኔስኮ አዘጋጅነት የአንድ ቀን #የጦማሪያን ፎረም ትላንት ተካሂዷል፡፡ ፎረሙ ከደቡብ አፍሪካ፣ ከኡጋንዳና ከኬኒያ የመጡ እንግዶች ያላቸውን ልምድም ያካፈሉበት መድረክ ሆኖ አልፏል፡፡ በተለይ በኬኒያ ያለው የጦማሪያን ማህበር በኢትዮጵያ ማህበሩ ቢቋቋም ከተጠያቂነት፣ መብትን ከማስከበር፣ ሀገራዊ ጉዳዮችን እንደ ዓላማ ይዞ ከመንቀሳቀስና በኬኒያ ካጋጠማቸው የመንግስት ጫና ጋር በማጣቀስ ለተሳታፊዎች ልምዳቸውን አካፍለዋል፡፡
ተጨማሪ ያንብቡ👇
https://telegra.ph/ETH-09-25-2