#EthiopianAirlinesCargo
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዕቃ ጭነት (cargo) አገልግሎት ዘርፍ የላቀ ውጤት ካስመዘገቡ 25 ምርጥ የአለማችን አየር መንገዶች ውስጥ ገባ።
ይህን መረጃ አየር መንገዱ የዓለም የአየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) ያወጣው ስታትስቲካዊ መረጃ ዋቢ አድርጎ አሳውቋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ በዓለም አቀፍ የካርጎ አገልግሎት የ21ኛ ደረጃን እንደያዘ የተገለፀ ሲሆን አየር መንገዱ በመደበኛ ካርጎ ቶን ኪሎ ሜትር (Cargo Tonne Kilometers) 3 ሚሊዮን 3 መቶ 93 ሺህ አስመዝግቧል፤ በመደበኛ የጭነት በረራዎች 623 ሺህ ቶን በማጓጓዝ 19ኛ ደረጃን ይዟል።
Via IATA World Transport Statistics / Ethiopian Airlines
@tikvahethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዕቃ ጭነት (cargo) አገልግሎት ዘርፍ የላቀ ውጤት ካስመዘገቡ 25 ምርጥ የአለማችን አየር መንገዶች ውስጥ ገባ።
ይህን መረጃ አየር መንገዱ የዓለም የአየር ትራንስፖርት ማህበር (IATA) ያወጣው ስታትስቲካዊ መረጃ ዋቢ አድርጎ አሳውቋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ካርጎ በዓለም አቀፍ የካርጎ አገልግሎት የ21ኛ ደረጃን እንደያዘ የተገለፀ ሲሆን አየር መንገዱ በመደበኛ ካርጎ ቶን ኪሎ ሜትር (Cargo Tonne Kilometers) 3 ሚሊዮን 3 መቶ 93 ሺህ አስመዝግቧል፤ በመደበኛ የጭነት በረራዎች 623 ሺህ ቶን በማጓጓዝ 19ኛ ደረጃን ይዟል።
Via IATA World Transport Statistics / Ethiopian Airlines
@tikvahethiopia