#update ምፅዋ ወደብ⬆️
የኢትዮጵያ የንግድ መርከብ ዛሬ #ምጽዋ ወደብ ላይ መልህቋን ጥላለች፡፡ የንግድ መርከቧ መልህቋን የጣለችው ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ነው ተብሏል፡፡
የንግድ መርከቧ 11 ሺህ ቶን ዚንክ በመጫን ወደ ቻይና እንደምታቀናም ይጠበቃል፡፡ ወደ ምጽዋ ያቀናችው የንግድ መርከብ “መቐለ” ተብላ የምትጠራ መሆኗም ተገልጿል፡፡
ኢትዮጵያና ኤርትራ የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት ካደረጉ በኋላ አዲስ የግንኙነት ምእራፍ ውስጥ ገብተዋል፡፡
ከዚህ ቀደምም የሁለቱ ሀገራት የህዝብ ለህዝብ ቡድኖች ወደ አዲስ አበባ እና #አስመራ ማቅናታቸው ይታወሳል፡፡
እንዲሁም በአስመራና በአዲስ አበባ መካከል የንግድ የአየር ትራንስፖርት በይፋ ተጀምሯል፡፡
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia
የኢትዮጵያ የንግድ መርከብ ዛሬ #ምጽዋ ወደብ ላይ መልህቋን ጥላለች፡፡ የንግድ መርከቧ መልህቋን የጣለችው ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ነው ተብሏል፡፡
የንግድ መርከቧ 11 ሺህ ቶን ዚንክ በመጫን ወደ ቻይና እንደምታቀናም ይጠበቃል፡፡ ወደ ምጽዋ ያቀናችው የንግድ መርከብ “መቐለ” ተብላ የምትጠራ መሆኗም ተገልጿል፡፡
ኢትዮጵያና ኤርትራ የሰላምና የወዳጅነት ስምምነት ካደረጉ በኋላ አዲስ የግንኙነት ምእራፍ ውስጥ ገብተዋል፡፡
ከዚህ ቀደምም የሁለቱ ሀገራት የህዝብ ለህዝብ ቡድኖች ወደ አዲስ አበባ እና #አስመራ ማቅናታቸው ይታወሳል፡፡
እንዲሁም በአስመራና በአዲስ አበባ መካከል የንግድ የአየር ትራንስፖርት በይፋ ተጀምሯል፡፡
©fbc
@tsegabwolde @tikvahethiopia