TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
214 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Moderna

ሞደርና የኮቪድ-19 ክትባቱ እድሜያቸው ከ12 እስከ 17 ባሉ ታዳጊዎች ላይ ደህንነቱ የተጠበቀ እና በጣም ውጤታማ ነው ሲል በዛሬው ዕለት ሪፖርት አድርጓል።

ሞደርና ከ3,700 በላይ በሚሆኑ ዕድሜያቸው ከ12 - 17 ባሉ ታዳጊዎች ላይ ጥናት ማድረጉን ገልጿል።

በአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ የደረሰበትን የጥናት ውጤት ለአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር እና ለሌሎች የዓለም ተቆጣጣሪዎች በሚቀጥለው ወር መጀመሪያ ላይ አቀርባለሁ ብሏል።

@tikvahethiopia