#Moderna
ሞደርና የኮቪድ-19 ክትባቱ እድሜያቸው ከ12 እስከ 17 ባሉ ታዳጊዎች ላይ ደህንነቱ የተጠበቀ እና በጣም ውጤታማ ነው ሲል በዛሬው ዕለት ሪፖርት አድርጓል።
ሞደርና ከ3,700 በላይ በሚሆኑ ዕድሜያቸው ከ12 - 17 ባሉ ታዳጊዎች ላይ ጥናት ማድረጉን ገልጿል።
በአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ የደረሰበትን የጥናት ውጤት ለአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር እና ለሌሎች የዓለም ተቆጣጣሪዎች በሚቀጥለው ወር መጀመሪያ ላይ አቀርባለሁ ብሏል።
@tikvahethiopia
ሞደርና የኮቪድ-19 ክትባቱ እድሜያቸው ከ12 እስከ 17 ባሉ ታዳጊዎች ላይ ደህንነቱ የተጠበቀ እና በጣም ውጤታማ ነው ሲል በዛሬው ዕለት ሪፖርት አድርጓል።
ሞደርና ከ3,700 በላይ በሚሆኑ ዕድሜያቸው ከ12 - 17 ባሉ ታዳጊዎች ላይ ጥናት ማድረጉን ገልጿል።
በአሥራዎቹ ዕድሜ ውስጥ የደረሰበትን የጥናት ውጤት ለአሜሪካ የምግብ እና የመድኃኒት አስተዳደር እና ለሌሎች የዓለም ተቆጣጣሪዎች በሚቀጥለው ወር መጀመሪያ ላይ አቀርባለሁ ብሏል።
@tikvahethiopia