TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#Tora

በጦራ ከተማ ከንግድ ባንክ በስተደቡብ ኑርቴ ነዳጅ ቤት አካባቢ የተነሳው ከፍተኛ የእሳት አደጋ ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ርብርብ እየተደረገ ይገኛል።

የእሳት አደጋው መንሰኤ ምን እንደሆነ ለግዜው አልታወቀም።

Via Tora Town PR
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
TIKVAH-ETHIOPIA
የእሳት አደጋው ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ውሏል። ጦራ ከተማ 'ኑርቴ ነዳጅ ቤት' አካባቢ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደገ በህብረተሰቡ ከፍተኛ ርብርብ ሙሉበሙ በቁጥጥር ስር ውሏል። የእሳት አደጋው በሰው ህይወት ላይ ያደረሰው ጉዳት የለም። በንብረት ላይ ያደረሰው ጉዳት እየተጣራ መሆኑን የከተማው ህዝብ ግንኙነት አሳውቋል። @tikvahethiopia
#Tora

ትላንትና በጦራ ከተማ በደረሰው የእሳት አደጋ በግምት ከ1 ነጥብ 5 ሚሊዬን ብር በላይ የሚሆን ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን የጦራ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ሳጅን ሪዱዋን ደኑር ዛሬ ገልፀዋል።፡

በአደጋው 21 የንግድ ቤቶች ላይ ጉዳት ደርሷል፡፡

በአንድ የነዳጅ መሸጫ ቤትና የዱቄት መሸጫ ላይ ከፍተኛ ጉደት የደረሰ ሲሆን በውስጡ የነበሩ ንብረቶች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል፡፡

@tikvahethiopia