TIKVAH-ETHIOPIA
@tikvahethiopia
1.53M
subscribers
59.3K
photos
1.51K
videos
212
files
4.11K
links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።
@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna
#ኢትዮጵያ
Download Telegram
Join
TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
TIKVAH-ETHIOPIA
ሳውዲ አረቢያ አመነች
‼️
ሳውዲ አረቢያ ከ17 ቀናት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ጋዜጠኛ
#ጀማል_ካሾጂ
በኢስታንቡል ቆንስላዋ ውስጥ በተፈጠረ አምባጓሮ
#መገደሉን
አመነች። ከዚህ ጋር በተያያዘ የደህንነት መስሪያ ቤቷን ም/ኅላፊ ማባረሯን አስታውቃለች።
©
BBC
@tsegawolde
@tikvahethiopia