TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ሳውዲ አረቢያ አመነች‼️ሳውዲ አረቢያ ከ17 ቀናት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ጋዜጠኛ #ጀማል_ካሾጂ በኢስታንቡል ቆንስላዋ ውስጥ በተፈጠረ አምባጓሮ #መገደሉን አመነች። ከዚህ ጋር በተያያዘ የደህንነት መስሪያ ቤቷን ም/ኅላፊ ማባረሯን አስታውቃለች።

©BBC
@tsegawolde @tikvahethiopia