#Amhara , #Woldia📍
በወልዲያ ከተማ ዳርቻ የተለያዩ አቅጣጫዎች የሚሰማው የተኩስ ድምፅ " #በወታደራዊ_ስልጠና_የዒላማ_ልምምድ " ምክንያት መሆኑን የከተማው የሰላምና ሕዝብ ደህንነት ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታውቋል።
@tikvahethiopia
በወልዲያ ከተማ ዳርቻ የተለያዩ አቅጣጫዎች የሚሰማው የተኩስ ድምፅ " #በወታደራዊ_ስልጠና_የዒላማ_ልምምድ " ምክንያት መሆኑን የከተማው የሰላምና ሕዝብ ደህንነት ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታውቋል።
@tikvahethiopia
👍537👎113👏43😱35🥰18😢16❤9