#TrainingAnnouncement
ስቴም ፓወር ከቪዛ ጋር በመተባበር የሥራ ፈጠራ ክህሎት እና መሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ላይ ያተኮረ የሦስት ወር ነጻ ሥልጠና ሊሰጡ ነው።
አጠቃላይ ስልጠናው ለቀጣይ ሦስት (3) ዓመታት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን ቲክቫህ ኢትዮጵያም ስልጠናው ተደራሽ ይሆን ዘንድ አብሮ የሚሰራ ይሆናል።
ጥር 24 የሚጀምረው አንደኛው ዙር ስልጠና አዲስ አበባ እና አከባቢዋ ላሉ የሥራ ፈጠራ ክህሎት እና መሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ስልጠናን መውሰድ ለሚፈልጉ 200 ሰልጣኞች ያለምንም ክፍያ የተመቻቸ ነው።
ዝርዝር መስፈርቶች እንዲሁም የምዝገባ አድራሻ ይመልከቱ በዚህ ተመልከቱ : telegra.ph/TRAINING-ANNOUNCEMENT-01-04
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
ስቴም ፓወር ከቪዛ ጋር በመተባበር የሥራ ፈጠራ ክህሎት እና መሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ላይ ያተኮረ የሦስት ወር ነጻ ሥልጠና ሊሰጡ ነው።
አጠቃላይ ስልጠናው ለቀጣይ ሦስት (3) ዓመታት በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የሚሰጥ ሲሆን ቲክቫህ ኢትዮጵያም ስልጠናው ተደራሽ ይሆን ዘንድ አብሮ የሚሰራ ይሆናል።
ጥር 24 የሚጀምረው አንደኛው ዙር ስልጠና አዲስ አበባ እና አከባቢዋ ላሉ የሥራ ፈጠራ ክህሎት እና መሰረታዊ የፋይናንስ ትምህርት ስልጠናን መውሰድ ለሚፈልጉ 200 ሰልጣኞች ያለምንም ክፍያ የተመቻቸ ነው።
ዝርዝር መስፈርቶች እንዲሁም የምዝገባ አድራሻ ይመልከቱ በዚህ ተመልከቱ : telegra.ph/TRAINING-ANNOUNCEMENT-01-04
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia