#LemiKura
1.8 ሚሊዮን ብር የሚገመት ለገና በዓል የሚዉል ቁሳቁስ ለአቅመ ደካማ ወገኖች በስጦታ መልክ ተበረከተ።
ድጋፉ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የወጣቶችና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስተባባሪነት ነው የተደረገው።
ድጋፉ በክፍለ ከተማው እና በወረዳዉ ያሉ አመራሮች እና ሰራተኞችን በማስተባበር የተደረገ መሆኑ ፅ/ቤቱ ለቲክቫህ ገልጿል።
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ከፍተኛ አመራሮች ፤ የወረዳ አመራሮች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ነው የገና በዓል ስጦታው የተበረከተው።
@tikvahethiopia
1.8 ሚሊዮን ብር የሚገመት ለገና በዓል የሚዉል ቁሳቁስ ለአቅመ ደካማ ወገኖች በስጦታ መልክ ተበረከተ።
ድጋፉ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የወጣቶችና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስተባባሪነት ነው የተደረገው።
ድጋፉ በክፍለ ከተማው እና በወረዳዉ ያሉ አመራሮች እና ሰራተኞችን በማስተባበር የተደረገ መሆኑ ፅ/ቤቱ ለቲክቫህ ገልጿል።
የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ከፍተኛ አመራሮች ፤ የወረዳ አመራሮች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ነው የገና በዓል ስጦታው የተበረከተው።
@tikvahethiopia