TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
214 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#LemiKura

1.8 ሚሊዮን ብር የሚገመት ለገና በዓል የሚዉል ቁሳቁስ ለአቅመ ደካማ ወገኖች በስጦታ መልክ ተበረከተ።

ድጋፉ በለሚ ኩራ ክ/ከተማ የወጣቶችና በጎ ፍቃድ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት አስተባባሪነት ነው የተደረገው።

ድጋፉ በክፍለ ከተማው እና በወረዳዉ ያሉ አመራሮች እና ሰራተኞችን በማስተባበር የተደረገ መሆኑ ፅ/ቤቱ ለቲክቫህ ገልጿል።

የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ከፍተኛ አመራሮች ፤ የወረዳ አመራሮች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ነው የገና በዓል ስጦታው የተበረከተው።

@tikvahethiopia