TIKVAH-ETHIOPIA
"ሾላ ቀበሌ" በደረሰ የእሳት አደጋ ከፍተኛ ጉዳት ደረሰ። በምዕራብ ኦሞ ዞን ቤሮ ወረዳ "ሾላ ቀበሌ" ትላንት ታህሳስ 19 ቀን 2013 ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰ የእሳት አደጋ ተከስቶ እንደነበር የቲክቫህ አባላት ገልፀዋል። የአደጋው ትክክለኛ መንስኤ እንደማይታወቅ ተናግረዋል። በእሳት አድጋው እካሁን መጠኑ ያልታወቀ ከፍተኛ ንብረት መውደሙን አባላቶቻችን በ www.tikvahethiopia.net ላይ አሳውቀዋል።…
#UPDATE
የቤሮ ወረዳ አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ ዶንቴስ ባይኬስ በሾላ ቀበሌ በደረሰው የእሳት አደጋ 586 ሚሊየን 142 ሺህ ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን ለኤፍ ቢ ሲ አስታወቁ።
የእሳት አደጋው መነሻ ከአንድ ጸጉር ቤት ውስጥ የተነሳ እሳት መሆኑን ነው የወረዳው አስተዳዳሪ ለኤፍ ቢ ሲ የተናገሩት።
በአደጋው ፦
• 1 ሺህ 840 መኖሪያ ቤቶች፣
• 547 የንግድ ቤቶች፣
• 37 የወርቅ ማህበራት፣
• 109 የወርቅ ማሽን #መውደማቸው ተገልጿል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የቤሮ ወረዳ አስተዳዳሪ የሆኑት አቶ ዶንቴስ ባይኬስ በሾላ ቀበሌ በደረሰው የእሳት አደጋ 586 ሚሊየን 142 ሺህ ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን ለኤፍ ቢ ሲ አስታወቁ።
የእሳት አደጋው መነሻ ከአንድ ጸጉር ቤት ውስጥ የተነሳ እሳት መሆኑን ነው የወረዳው አስተዳዳሪ ለኤፍ ቢ ሲ የተናገሩት።
በአደጋው ፦
• 1 ሺህ 840 መኖሪያ ቤቶች፣
• 547 የንግድ ቤቶች፣
• 37 የወርቅ ማህበራት፣
• 109 የወርቅ ማሽን #መውደማቸው ተገልጿል።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia