አቶ አብነት በዋስ እንዲፈቱ ተደረገ።
የአቶ ሴኩቱሬ የልጅ ባል አብነት ሃይሉሸዋ በዋስ እንዲፈቱ ተደረገ።
አቶ ኣብነት ሃይሉሸዋ ከህወሓት ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል ተጠርጥረው ምርመራ ሲደረግቸው ቆይቷል።
ተጠርጣሪው በምስክርነት ዞረው በዋስ እንዲወጡ የተደረገ ሲሆን ነገር ግን ከሃገር እንዳይወጡ እግድ ተጥሎባቸዋል።
በሌላ በኩል ፦
የ "ማይካድራውን ጭፍጨፋ" #አስተባብራለች የተባለችው ወታደር ታጎስ ገ/ትንሳኤ ጉዳይዋ በሀገር መከላከያ የጦር ፍርድ ቤት እንዲታይ መዝገቡ ወደ መከላከያ የጦር ፍርድ ቤት መዞሩ ተገልጿል። #ኤፍቢሲ
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT
የአቶ ሴኩቱሬ የልጅ ባል አብነት ሃይሉሸዋ በዋስ እንዲፈቱ ተደረገ።
አቶ ኣብነት ሃይሉሸዋ ከህወሓት ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል ተጠርጥረው ምርመራ ሲደረግቸው ቆይቷል።
ተጠርጣሪው በምስክርነት ዞረው በዋስ እንዲወጡ የተደረገ ሲሆን ነገር ግን ከሃገር እንዳይወጡ እግድ ተጥሎባቸዋል።
በሌላ በኩል ፦
የ "ማይካድራውን ጭፍጨፋ" #አስተባብራለች የተባለችው ወታደር ታጎስ ገ/ትንሳኤ ጉዳይዋ በሀገር መከላከያ የጦር ፍርድ ቤት እንዲታይ መዝገቡ ወደ መከላከያ የጦር ፍርድ ቤት መዞሩ ተገልጿል። #ኤፍቢሲ
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT