TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
አቶ አብነት በዋስ እንዲፈቱ ተደረገ።

የአቶ ሴኩቱሬ የልጅ ባል አብነት ሃይሉሸዋ በዋስ እንዲፈቱ ተደረገ።

አቶ ኣብነት ሃይሉሸዋ ከህወሓት ቡድን ጋር ግንኙነት አላቸው በሚል ተጠርጥረው ምርመራ ሲደረግቸው ቆይቷል።

ተጠርጣሪው በምስክርነት ዞረው በዋስ እንዲወጡ የተደረገ ሲሆን ነገር ግን ከሃገር እንዳይወጡ እግድ ተጥሎባቸዋል።

በሌላ በኩል ፦

የ "ማይካድራውን ጭፍጨፋ" #አስተባብራለች የተባለችው ወታደር ታጎስ ገ/ትንሳኤ ጉዳይዋ በሀገር መከላከያ የጦር ፍርድ ቤት እንዲታይ መዝገቡ ወደ መከላከያ የጦር ፍርድ ቤት መዞሩ ተገልጿል። #ኤፍቢሲ

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBOT