#የእርቀ_ሰላም_ኮንፈረንስ
የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳደር እንዲሁም ኧሌ ልዩ ወረዳ አስተዳደር በአንድ ላይ ተባብረው የተፈጠረውን ግጭት በእርቅ ለመፍታት የእርቀ ሰላም ኮንፈረንስ አዘጋጅተዋል።
ይኸው ኮንፈረንስ ዛሬ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
ትላንት ለዚሁ የእርቀ ሰላም ኮንፈረንስ ዝግጅት የክልሉ ማርሽ ባንድ በካራት ከተማ ትዕይንት አቅርቧል።
በእርቀ ሰላም ኮንፈረንሱ ላይ ከሁለቱም መዋቅሮች ከሁሉም ቀበሌዎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ፣ ከአጎራባች ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች የተጋበዙ እንግዶች፣ የክልል እና የፌዴራል ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ይሳተፉበታል ተብሏል።
መረጃው የኮንሶ ዞን መንግስት ኮሚኒኬሽን ነው።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia
የኮንሶ ዞን ዋና አስተዳደር እንዲሁም ኧሌ ልዩ ወረዳ አስተዳደር በአንድ ላይ ተባብረው የተፈጠረውን ግጭት በእርቅ ለመፍታት የእርቀ ሰላም ኮንፈረንስ አዘጋጅተዋል።
ይኸው ኮንፈረንስ ዛሬ ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል።
ትላንት ለዚሁ የእርቀ ሰላም ኮንፈረንስ ዝግጅት የክልሉ ማርሽ ባንድ በካራት ከተማ ትዕይንት አቅርቧል።
በእርቀ ሰላም ኮንፈረንሱ ላይ ከሁለቱም መዋቅሮች ከሁሉም ቀበሌዎች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች ፣ ከአጎራባች ዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች የተጋበዙ እንግዶች፣ የክልል እና የፌዴራል ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ይሳተፉበታል ተብሏል።
መረጃው የኮንሶ ዞን መንግስት ኮሚኒኬሽን ነው።
@tikvahethiopiaBOT @tikvahethiopia