TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን ዲጂታል የሞባይል ገንዘብ ማስተላለፊያ አገልግሎት መስጠት ጀመረ። ባንኩ #ወርልድ_ሪሚት ከተሠኘው ዓለም አቀፍ ተቋም ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ዲጂታል ዓለም አቀፍ #የገንዘብ_ማስተላለፊያ አገልግሎት መጀመሩን አስታውቋል።

Via EPA
@tsegabwolde @tikvahethiopia