TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ፎቶ⬆️የሰብአዊ መብት ተሟጋች እና አርቲስት ታማኝ በየነ 150 ግራም ወርቅ ተበረከተለት፡፡ ትላንት ምሽት በአቫንቲ ብሉናይ ሪዞርትና ሰፓ በተካሄደው የእራት ግብዣ የባሕር ዳር ነዋሪዎች #ለታማኝ_በየነ 150 ግራም #ወርቅ አበርክተውለታል፡፡ የእንጅባራ ከተማ የለውጥ ደጋፊ ወጣቶች ደግሞ በስሙ የተሰራ ጭራ አበርክተውለታል፡፡ለባለቤቱ አርቲስት #ፋንትሽ_በቀለ የአካባቢውን የሚገልጽ የባህል ልብስ ተበርክቶላታል፡፡

©AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia