TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
አጫጭር መረጃዎች ፦ - መንግሥት የተሰጠውን የ72 ሰዓት ጊዜ በመጠቀም እጅግ በርካት የትግራይ ሚሊሻና ልዩ ኃይል አባላት በየግንባሩ እጅ እየሰጡ ነው ብሏል ፤ በህወኃት ተጽዕኖ እጅ ለመስጠት ያልቻሉ በያሉበት ትጥቅ ፈተው የህወሓት መጠቀሚያ ከመሆን እንዲቆጠቡና መከላከያ እስከሚደርስላቸው እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል። - ዶ/ር ደብረፅዮን መቐለ በመከላከያ ቀለበት ውስጥ ነች/ተከባለች የሚለውን መረጃ…
#UPDATE

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ትላንት ምሽት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ለምክክር በZoom ተቀምጦ ነበር። ነገር ግን ስብሰባውን የአፍሪካ አገራት ባለመደገፋቸው #ያለመፍትሄ ተጥናቅቋል፡፡

በአንፃሩ ደግሞ የፈረንሳይ ፣ እንግሊዝ ፣ ቤልጂየም ፣ ጀርመን እና የኢስቶንያ ዲፕሎማቶች አሜሪካንን በመደገፍ ውይይቱ እንዲቀጥል ጥሪ ማቅረባቸውን SBS ዘግቧል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ አገራት በሌሎች አገራት 'የውስጥ ጉዳይ' ጣልቃ ላለመግባት መርህ እንዲገዙ ዛሬ ባወጡት መግለጫ አሳስበዋል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia