TIKVAH-ETHIOPIA
አጫጭር መረጃዎች ፦ - መንግሥት የተሰጠውን የ72 ሰዓት ጊዜ በመጠቀም እጅግ በርካት የትግራይ ሚሊሻና ልዩ ኃይል አባላት በየግንባሩ እጅ እየሰጡ ነው ብሏል ፤ በህወኃት ተጽዕኖ እጅ ለመስጠት ያልቻሉ በያሉበት ትጥቅ ፈተው የህወሓት መጠቀሚያ ከመሆን እንዲቆጠቡና መከላከያ እስከሚደርስላቸው እንዲጠብቁ መልዕክት ተላልፏል። - ዶ/ር ደብረፅዮን መቐለ በመከላከያ ቀለበት ውስጥ ነች/ተከባለች የሚለውን መረጃ…
#UPDATE
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ትላንት ምሽት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ለምክክር በZoom ተቀምጦ ነበር። ነገር ግን ስብሰባውን የአፍሪካ አገራት ባለመደገፋቸው #ያለመፍትሄ ተጥናቅቋል፡፡
በአንፃሩ ደግሞ የፈረንሳይ ፣ እንግሊዝ ፣ ቤልጂየም ፣ ጀርመን እና የኢስቶንያ ዲፕሎማቶች አሜሪካንን በመደገፍ ውይይቱ እንዲቀጥል ጥሪ ማቅረባቸውን SBS ዘግቧል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ አገራት በሌሎች አገራት 'የውስጥ ጉዳይ' ጣልቃ ላለመግባት መርህ እንዲገዙ ዛሬ ባወጡት መግለጫ አሳስበዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ትላንት ምሽት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ ለምክክር በZoom ተቀምጦ ነበር። ነገር ግን ስብሰባውን የአፍሪካ አገራት ባለመደገፋቸው #ያለመፍትሄ ተጥናቅቋል፡፡
በአንፃሩ ደግሞ የፈረንሳይ ፣ እንግሊዝ ፣ ቤልጂየም ፣ ጀርመን እና የኢስቶንያ ዲፕሎማቶች አሜሪካንን በመደገፍ ውይይቱ እንዲቀጥል ጥሪ ማቅረባቸውን SBS ዘግቧል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ አገራት በሌሎች አገራት 'የውስጥ ጉዳይ' ጣልቃ ላለመግባት መርህ እንዲገዙ ዛሬ ባወጡት መግለጫ አሳስበዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia