TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
ከአዲስ አበባ...

"ፀግሽ እንዴት ነው አዲስ አበባ ውስጥ የመብራት፣ የውሀ እና የሌቦች የዘረፋ ጉዳይ በጣም #አሳሳቢ ሆኗል ምን ተሻለን!? እኔ ከባንቢስ ሱፐር ማርኬት ከፍ ብሎ በሚገኝው የኡራኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ ነው ያለሁት ሱቆችን ሰብሮ መዝረፍ እንደ ደቡብ አፍሪካ ሀገር #ኖርማል ሆኗል ተደጋጋሚ ብዙ ሱቆች #ተዘርፈዋል። ጥበቃ ቢኖራቸውም ጥበቆቹን እስኪበቃቸው ደብድበው ሚፈልጉትን ይዘው ይሄዳሉ በጣም ሚገርምህ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከንጋቱ 11:00 ሰአት በኋላ ይመጣሉ ማንንም አይፈሩም የተደራጁ ናቸው ይህው ዛሬ ደግሞ በግምት 11:30 መጥተው ነው ሰዉንና ጥበቆችን በድንጋይ አባረው ዘርፈው የሄዱት ህዝቡ በህግ አስከባሪው አካላት ተስፋ ቆርጧል ለማመልከት እንኳን ጣቢያ አይሄድም ምክንያቱም እዛም ተባባሪ ስላላቸው ሀንግ ደግሞ ተወው ገና በጊዜ ይጀመራል ሰዉ ነፍሴን ካተረፍኩ የፈለጉትን ይውሰዱ ከማለት ውጪ አማራጭ የለውም እባክህ በዚህ ጉዳይ ላይ ጠንከር ያለ ስራ እንዲሰራ ለሚመለከተው አካል አሳውቅልን!"

@tsegabwolde @tikvahethiopia