TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
62.8K photos
1.61K videos
216 files
4.36K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

መረጃ እና መልዕክት ፦ 0919743630

ማርኬቲንግ ፦ 0979222111 ወይም
0979333111

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
TIKVAH-ETHIOPIA
Photo
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
" እናቴን አላገኘኋትም " - አሠልጣኝ ኃይለ ኢያሱ

ዛሬ ቤተሰቦቻቸውን ለማግኘት ወደ #መቐለ ከተጓዘው የትግራይ ተወላጆችን ያቀፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን አባላት መካከል የአትሌት ለተሰንበት ግደይ አሰልጣኝ ኃይለ ኢያሱ አንዱ ነው።

አሰልጣኙ ከ2 ዓመት መለያየት በኋላ ዛሬ ከቤተሰቦቹ ጋራ መተያየቱን የገለፀ ሲሆን እናቱን ግን በህይወት እንዳላገኛቸው ገልጿል።

" #ሰላም_ያመጡ ሰዎችን አመሰግናቸዋለሁ " ያለው አሰልጣኝ ኃይለ ኢያሱ " ወደ ሀገሬ በመምጣቴም በጣም ማመስገን እፈልጋለሁ። ሆኖም #እናት እና ሀገር አንድ ናቸው። ባጋጠመው ሊሆን በማይገባው ሁኔታ #በመድኃኒት_እጦት ምክንያት ሕይወቷ ማለፉን ነግረውኛል " ሲል ለቪኦኤ ሬድዮ ተናግሯል።

Credit : ቪኦኤ

@tikvahethiopia
😢2.09K👍317🕊52👎38🙏3018😱18🤔8