በአ/አ የኮድ 2 እና ኮድ 3 ተሽከርካሪዎች በስራ መውጫና መግቢያ ሰዓት የጣምራ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያዝ አሰራር ሊዘረጋ ይችላል ተብሏል !
በአዲሰ አበባ ከተማ የትራፊክ መጨናነቅ ለማቃለል የተለያዩ እቅዶችን አቅዶ ወደ ተግባር ለመግባት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተወያየ መሆኑን የከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ዋና ዳሬክተር ጅሬኛ ሄርጳ #ለFBC (ኤፍቢሲ) ተከታዩን ብለዋል ፦
- የኮድ 2 እና ኮድ 3 ተሽከርካሪዎች በስራ መውጫ እና መግቢያ ሰዓት የጣምራ ማለትም 3 ሰውና ከዚያ በላይ የመጫን አቅም ያላቸው አሸከርካሪዎች የጣምራ ትራንሰፖርት ካልሰጡ ጠዋት ከ1 እሰከ 3 ሰዓት እና ምሸት ከ11 እሰከ ምሽት 1 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ መንቀሳቀስ አይችሉም።
- የጣምራ ትራንስፖርት አገልግሎት የኮድ 2 እና ኮድ 3 ተሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቁን ለመቀነስ በፈቃደኝነት ለሌሎች ተሳፋሪዎች አገልግሎት የሚሰጡበት መንገድ ነው።
- ህብረተሰቡ የብዙሃን ትራንሰፖርትና የጣምራ ትራንሰፖርትን በመጠቀም የመዲናዋን የትራፊክ መጨናነቅ እንዲቀንስ የበኩሉን አሰተዋጾ ሊያደርግ ይገባል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በአዲሰ አበባ ከተማ የትራፊክ መጨናነቅ ለማቃለል የተለያዩ እቅዶችን አቅዶ ወደ ተግባር ለመግባት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየተወያየ መሆኑን የከተማ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታውቋል።
የኤጀንሲው ዋና ዳሬክተር ጅሬኛ ሄርጳ #ለFBC (ኤፍቢሲ) ተከታዩን ብለዋል ፦
- የኮድ 2 እና ኮድ 3 ተሽከርካሪዎች በስራ መውጫ እና መግቢያ ሰዓት የጣምራ ማለትም 3 ሰውና ከዚያ በላይ የመጫን አቅም ያላቸው አሸከርካሪዎች የጣምራ ትራንሰፖርት ካልሰጡ ጠዋት ከ1 እሰከ 3 ሰዓት እና ምሸት ከ11 እሰከ ምሽት 1 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ መንቀሳቀስ አይችሉም።
- የጣምራ ትራንስፖርት አገልግሎት የኮድ 2 እና ኮድ 3 ተሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቁን ለመቀነስ በፈቃደኝነት ለሌሎች ተሳፋሪዎች አገልግሎት የሚሰጡበት መንገድ ነው።
- ህብረተሰቡ የብዙሃን ትራንሰፖርትና የጣምራ ትራንሰፖርትን በመጠቀም የመዲናዋን የትራፊክ መጨናነቅ እንዲቀንስ የበኩሉን አሰተዋጾ ሊያደርግ ይገባል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia