#DrLiaTadesse
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4,848 የላብራቶሪ ምርመራ ሶስት መቶ ዘጠና ዘጠኝ (399) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 4469 ደርሷል።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 195 ወንድ እና 204 ሴት ሲሆኑ የዕድሜ ክልላቸው ከ4 እስከ 85 ዓመት ውስጥ ይገኛል። በዜግነት 398 ሰዎች ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ 1 የውጭ ዜጋ ነው።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 135 ሰዎች ከሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ለይቶ ማቆያ፣ 132 ሰዎች ከደዋሌና ጋሊሌ ለይቶ ማቆያ፣ 86 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ 18 ሰዎች ከአማራ ክልል፣ 14 ሰዎች ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፣ 9 ሰዎች ከኦሮሚያ ክልል፣ 2 ሰዎች ከትግራይ ክልል፣ 1 ሰው ከደቡብ ክልል፣ 1 ሰው ከጋምቤላ እና 1 ሰው ከሱማሌ ክልል ናቸው።
በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት ዘጠና አምስት (95) ሰዎች (82 ከአዲስ አበባ፣ 8 ከአማራ ክልል፣ 2 ከሶማሊ ክልል ፣ 1 ከትግራይ ክልል፣ 1 ከኦሮሚያ ክልል እና 1 ሰው ከጋምቤላ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1122 ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 4,848 የላብራቶሪ ምርመራ ሶስት መቶ ዘጠና ዘጠኝ (399) ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 4469 ደርሷል።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 195 ወንድ እና 204 ሴት ሲሆኑ የዕድሜ ክልላቸው ከ4 እስከ 85 ዓመት ውስጥ ይገኛል። በዜግነት 398 ሰዎች ኢትዮጵያውያን ሲሆኑ 1 የውጭ ዜጋ ነው።
ቫይረሱ የተገኘባቸው 135 ሰዎች ከሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ለይቶ ማቆያ፣ 132 ሰዎች ከደዋሌና ጋሊሌ ለይቶ ማቆያ፣ 86 ሰዎች ከአዲስ አበባ፣ 18 ሰዎች ከአማራ ክልል፣ 14 ሰዎች ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፣ 9 ሰዎች ከኦሮሚያ ክልል፣ 2 ሰዎች ከትግራይ ክልል፣ 1 ሰው ከደቡብ ክልል፣ 1 ሰው ከጋምቤላ እና 1 ሰው ከሱማሌ ክልል ናቸው።
በሌላ መልኩ በትላንትናው ዕለት ዘጠና አምስት (95) ሰዎች (82 ከአዲስ አበባ፣ 8 ከአማራ ክልል፣ 2 ከሶማሊ ክልል ፣ 1 ከትግራይ ክልል፣ 1 ከኦሮሚያ ክልል እና 1 ሰው ከጋምቤላ ክልል) ያገገሙ ሲሆን በአጠቃላይ በሀገራችን ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች ቁጥር 1122 ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#ATTENTION
ባለፉት 24 ሰዓት የተመዘገበው በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወረርሽኙ ወደ ሀገር ከገባ ጀምሮ በአንድ ቀን የተመዘገበ #ከፍተኛው ቁጥር ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ ባለፉት 24 ሰዓት ከተደረገው የላብራቶሪ ምርምራ ውስጥ 22 (8 ከጤና ተቋም እና 14 ከማህበረሰብ በተወሰደ ናሙና) ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት ናሙና የለም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ባለፉት 24 ሰዓት የተመዘገበው በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዙ ሰዎች ቁጥር ወረርሽኙ ወደ ሀገር ከገባ ጀምሮ በአንድ ቀን የተመዘገበ #ከፍተኛው ቁጥር ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ ባለፉት 24 ሰዓት ከተደረገው የላብራቶሪ ምርምራ ውስጥ 22 (8 ከጤና ተቋም እና 14 ከማህበረሰብ በተወሰደ ናሙና) ናሙናዎች በአስክሬን ላይ የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ ሲሆን የኮሮና ቫይረስ የተገኘበት ናሙና የለም።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በሲዳማ ክልል ፣ በትግራይ ክልል ፣ በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር፣ በኦሮሚያ ክልል እና አማራ ክልል ባለፉት 24 ሰዓት በቫይረሱ ስለተያዙት ሰዎች ከላይ ባሉት ምስሎች ተመልከቱ።
የጋምቤላ ክልል እንዲሁም የሱማሌ ክልል የ24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት እስካሁን በክልሎቹ ጤና ቢሮዎች ይፋ አልተደረገም።
በሲዳማ ክልል ተብሎ የተገለፀው የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ናሙና ምርመራው የተደረገው በደ/ብ/ብ/ህ/ክ ህብረተሰብ ጤና ላብራቶሪ ነው።
ሌላው በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በኮሮና ቫይረስ የተያዙት ሁሉም (14 ሰዎች) ከማህበረሰቡ ከተወሰዱ ናሙናዎች የተገኙ ናቸው። ከፍተኛ ጥንቃቄ ይደረግ!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የጋምቤላ ክልል እንዲሁም የሱማሌ ክልል የ24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት እስካሁን በክልሎቹ ጤና ቢሮዎች ይፋ አልተደረገም።
በሲዳማ ክልል ተብሎ የተገለፀው የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ናሙና ምርመራው የተደረገው በደ/ብ/ብ/ህ/ክ ህብረተሰብ ጤና ላብራቶሪ ነው።
ሌላው በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በኮሮና ቫይረስ የተያዙት ሁሉም (14 ሰዎች) ከማህበረሰቡ ከተወሰዱ ናሙናዎች የተገኙ ናቸው። ከፍተኛ ጥንቃቄ ይደረግ!
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ዴክሳሜታሶንን በሚመለከት የተሰጠ ማሳሰቢያ!
(ዶክተር ሊያ ታደሰ - የጤና ሚኒስትር)
በቅርቡ የዴክሳሜታሶን (Dexamethasone) መድሃኒት ኦክሲጅን ወይም የመተንፈሻ መሳሪያ እገዛ ቢያስፈልጋቸው የኮቪድ-19 ህሙማን ዘንድ ሊከሰት የሚችለውን የሞት አደጋ መቀነስ እንዳስቻለ መገለፁ ይታወሳል።
ይህንንም ተከትሎ የጤና ሚኒስቴር በሀገራችን ኦክሲጅን ወይም መተንፈሻ መሳሪያ እገዛ ለሚያስፈልጋቸው የኮቪድ-19 ህሙማን የህክምና ባለሞያዎች በሚያዙት መሰረት ዴክሳሜታሶን እንደ ድንገተኛ ህክምና ጥቅም ላይ እንዲውል ተወስኗል።
ነገር ግን ዴክሳሜታሶን የኮቪድ-19 መድሃኒት ያለሆን እና ለመከላከል የማይጠቅም ሲሆን የራሱ የሆነ የጎንዮሽ ጉዳት እንዳለው ግንዛቤ እንዲወሰድ እና ያልታመሙ ሰዎች ያለ ህክምና ባለሙያ ትዕዛዝ ከወሰዱት ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ የሚያመዝን መሆኑ ሊታወቅ ይገባል።
ሕብረተሰቡ ያለ ሀኪም ትዕዛዝ መድሃኒቱን እንዳይወስድ እንዲሁም የፋርማሲ እና ሌሎች የጤና ባለሞያዎችም የዴክሳሜታሶን መድሃኒትን ያለ ሃኪም ትዕዛዝ ለደንበኞቻቸው መሸጥ እንደሌለባቸው በአፅንኦት እናሳስባለን።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
(ዶክተር ሊያ ታደሰ - የጤና ሚኒስትር)
በቅርቡ የዴክሳሜታሶን (Dexamethasone) መድሃኒት ኦክሲጅን ወይም የመተንፈሻ መሳሪያ እገዛ ቢያስፈልጋቸው የኮቪድ-19 ህሙማን ዘንድ ሊከሰት የሚችለውን የሞት አደጋ መቀነስ እንዳስቻለ መገለፁ ይታወሳል።
ይህንንም ተከትሎ የጤና ሚኒስቴር በሀገራችን ኦክሲጅን ወይም መተንፈሻ መሳሪያ እገዛ ለሚያስፈልጋቸው የኮቪድ-19 ህሙማን የህክምና ባለሞያዎች በሚያዙት መሰረት ዴክሳሜታሶን እንደ ድንገተኛ ህክምና ጥቅም ላይ እንዲውል ተወስኗል።
ነገር ግን ዴክሳሜታሶን የኮቪድ-19 መድሃኒት ያለሆን እና ለመከላከል የማይጠቅም ሲሆን የራሱ የሆነ የጎንዮሽ ጉዳት እንዳለው ግንዛቤ እንዲወሰድ እና ያልታመሙ ሰዎች ያለ ህክምና ባለሙያ ትዕዛዝ ከወሰዱት ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ የሚያመዝን መሆኑ ሊታወቅ ይገባል።
ሕብረተሰቡ ያለ ሀኪም ትዕዛዝ መድሃኒቱን እንዳይወስድ እንዲሁም የፋርማሲ እና ሌሎች የጤና ባለሞያዎችም የዴክሳሜታሶን መድሃኒትን ያለ ሃኪም ትዕዛዝ ለደንበኞቻቸው መሸጥ እንደሌለባቸው በአፅንኦት እናሳስባለን።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#REPOST
የፀሐይ ግርዶሽ እና ጥንቃቄ!
የፀሐይ ግርዶሽን በዓይን በቀጥታ መመልከት ቋሚ ጉዳት በዓይን ላይ ያደርሳል። ግርዶሹን ለመመልከት ፦
1. ደረጃውን የጠበቀ የግርዶሽ መነፅር መጠቀም
2. ፒን ሆል ካሜራ ወይም በአነስተኛ ቀዳዳ ወደ ድፍን ካርቶን የሚገባውን ብርሃን የሚስለውን ስእል ጀርባ ለፀሐይ በማዞር መመልከት
3. ጨለማ ክፍል ውስጥ በቀዳዳ የሚገባውን የፀሐይ ብርሃን መሬት ወይም ግድግዳ ላይ የሚሰራውን ስእል መመልከት
4. በዛፎች ቅጠል አልፎ መሬት ላይ የሚያርፈውን የፀሐይ ስእል መመልከት
5. ለቴሌስኮፕም ሆነ ባይነኩላር የፀሐይ ብርሃን መጣኝ ደረጃውን የጠበቀ ፊልተር ግጥሞ መመልከት
6. ግርዶሹን የሚያሳዩ የቀጥታ ስርጭቶችን መመልከት
የፀሐይ መነፅር ፣ ፍሎፒ ዲስክ ፣ የፎቶ ፊልም ፣የራጅ ፊልም እና የመሳሰሉት ቁሶች መጠቀም በዓይን ላይ ጉዳት ያደርሳል - #ESSS
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የፀሐይ ግርዶሽ እና ጥንቃቄ!
የፀሐይ ግርዶሽን በዓይን በቀጥታ መመልከት ቋሚ ጉዳት በዓይን ላይ ያደርሳል። ግርዶሹን ለመመልከት ፦
1. ደረጃውን የጠበቀ የግርዶሽ መነፅር መጠቀም
2. ፒን ሆል ካሜራ ወይም በአነስተኛ ቀዳዳ ወደ ድፍን ካርቶን የሚገባውን ብርሃን የሚስለውን ስእል ጀርባ ለፀሐይ በማዞር መመልከት
3. ጨለማ ክፍል ውስጥ በቀዳዳ የሚገባውን የፀሐይ ብርሃን መሬት ወይም ግድግዳ ላይ የሚሰራውን ስእል መመልከት
4. በዛፎች ቅጠል አልፎ መሬት ላይ የሚያርፈውን የፀሐይ ስእል መመልከት
5. ለቴሌስኮፕም ሆነ ባይነኩላር የፀሐይ ብርሃን መጣኝ ደረጃውን የጠበቀ ፊልተር ግጥሞ መመልከት
6. ግርዶሹን የሚያሳዩ የቀጥታ ስርጭቶችን መመልከት
የፀሐይ መነፅር ፣ ፍሎፒ ዲስክ ፣ የፎቶ ፊልም ፣የራጅ ፊልም እና የመሳሰሉት ቁሶች መጠቀም በዓይን ላይ ጉዳት ያደርሳል - #ESSS
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የጸሃይ ግርዶሽ ምንድነው ?
ፀሐይ ግርዶሽ ጨረቃ በፀሐይ እና መሬት መሃከል ስትገባና ፀሐይን እንዳናያት ስትጋርድብን የሚከሰት ክስተት ነው።
የጸሃይ ግርዶሽ አይነቶች ስንት ናቸው ?
'ሙሉ የፀሐይ ግርዶች' የምንለው ጨረቃ ጸሃይን ሙሉ ለሙሉ የምትጋርድ ከሆነ ሲሆን ጨረቃ ከፊሉን የፀሐይ ክፍል ብቻ የምትጋርድብን ከሆነ 'ከፊል የፀሐይ ግርዶሽ' (Partial Solar Eclipse) ይባላልም
ጨረቃ ፀሐይን ሙሉ ለሙሉ መሸፈን ሳትችል ስትቀርና በጨረቃ ጠርዝ ዙሪያ ቀለበት ሠርታ ፀሐይ የምትታየን ከሆነ 'ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ (annular solar eclipse)' ይባላል።
ነገ በሀገራችን የምናየው ግርዶሽ ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ የሚባለውን ነው - #ESSS
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ፀሐይ ግርዶሽ ጨረቃ በፀሐይ እና መሬት መሃከል ስትገባና ፀሐይን እንዳናያት ስትጋርድብን የሚከሰት ክስተት ነው።
የጸሃይ ግርዶሽ አይነቶች ስንት ናቸው ?
'ሙሉ የፀሐይ ግርዶች' የምንለው ጨረቃ ጸሃይን ሙሉ ለሙሉ የምትጋርድ ከሆነ ሲሆን ጨረቃ ከፊሉን የፀሐይ ክፍል ብቻ የምትጋርድብን ከሆነ 'ከፊል የፀሐይ ግርዶሽ' (Partial Solar Eclipse) ይባላልም
ጨረቃ ፀሐይን ሙሉ ለሙሉ መሸፈን ሳትችል ስትቀርና በጨረቃ ጠርዝ ዙሪያ ቀለበት ሠርታ ፀሐይ የምትታየን ከሆነ 'ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ (annular solar eclipse)' ይባላል።
ነገ በሀገራችን የምናየው ግርዶሽ ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ የሚባለውን ነው - #ESSS
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
የነገው ግርዶሽ የትና ስንት ሰዓት ?
ነገ በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክፍል ፀሐይ ከ60-80 ፐርሰነት ተሸፍና ከፊል ግርዶሽ ይታያል፡፡
ከ80 ፐርሰነት በላይ ያለው ዋናው ግርዶሽ ግን ከምዕራብ ኢትዮጵያ አንሥቶ እስከ ሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ በሚገኝ ስፍራ ጎልቶ ይታያል፡፡
ግርዶሹ መታየት ከሚጀምርበት ምእራብ ኢትዮጵያ (ከጠዋቱ 12:50 ሰዓት) ጀምሮ ግርዶሹ እስከሚጠናቀቅበት ሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ (ከጥዋቱ 3:25 ሰዓት) በአጠቃላይ 2 ሰዓት ከ35 ደቂቃ ይፈጅበታል።
ቀለበታዊ ግርዶሽ ማየት ከሚችሉ አነስተኛ ከተሞች/ቦታዎች ቤጊ ፣ ሜቲ፣ መንዲ ፣ ጫልቱ ፣ ቡሬ ፣ አገው ግምጃቤት ፣ እንጅባራ ፣ ግሽ አባይ፣ ሞጣ ፣ ዳሞት ፣ ጋይንት ፣ ንፋስ መውጫ ፣ ጋሸና ፣ ሙጃ ፣ ዋጃ ፣ ቆቦ ፣ ኮረም፣ አላማጣ ፣ ጊራራ እና ላልይበላ ይገኙበታል፡፡
በአዲስ አበባ ፤ ሐዋሳ ፤ ድሬደዋ ፤ መቐለ ፤ ደሴ ፤ አዳማ ፤ ባህር ዳር በመሳሰሉት ከተሞች ቀለበታዊ ግረዶሽ ባይኖርም ከፊል የፀሐይ ግርዶሽ ግን ይኖራቸዋል።
ከላይ ባለው ምስል ግርዶሹ የሚጀምርበትን ሰዓት ፣ ቀለበት ካለ ቀለበት የሚታይበትን ሰዓት ፣ ግርዶሹ የሚያልቅበት ሰዓት እንዲሁም ጸሃይ የምትሸፈንበትን መጠን መመልከት ትችላላችሁ - #ESSS
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ነገ በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክፍል ፀሐይ ከ60-80 ፐርሰነት ተሸፍና ከፊል ግርዶሽ ይታያል፡፡
ከ80 ፐርሰነት በላይ ያለው ዋናው ግርዶሽ ግን ከምዕራብ ኢትዮጵያ አንሥቶ እስከ ሰሜን ምሥራቅ ኢትዮጵያ በሚገኝ ስፍራ ጎልቶ ይታያል፡፡
ግርዶሹ መታየት ከሚጀምርበት ምእራብ ኢትዮጵያ (ከጠዋቱ 12:50 ሰዓት) ጀምሮ ግርዶሹ እስከሚጠናቀቅበት ሰሜን ምስራቅ ኢትዮጵያ (ከጥዋቱ 3:25 ሰዓት) በአጠቃላይ 2 ሰዓት ከ35 ደቂቃ ይፈጅበታል።
ቀለበታዊ ግርዶሽ ማየት ከሚችሉ አነስተኛ ከተሞች/ቦታዎች ቤጊ ፣ ሜቲ፣ መንዲ ፣ ጫልቱ ፣ ቡሬ ፣ አገው ግምጃቤት ፣ እንጅባራ ፣ ግሽ አባይ፣ ሞጣ ፣ ዳሞት ፣ ጋይንት ፣ ንፋስ መውጫ ፣ ጋሸና ፣ ሙጃ ፣ ዋጃ ፣ ቆቦ ፣ ኮረም፣ አላማጣ ፣ ጊራራ እና ላልይበላ ይገኙበታል፡፡
በአዲስ አበባ ፤ ሐዋሳ ፤ ድሬደዋ ፤ መቐለ ፤ ደሴ ፤ አዳማ ፤ ባህር ዳር በመሳሰሉት ከተሞች ቀለበታዊ ግረዶሽ ባይኖርም ከፊል የፀሐይ ግርዶሽ ግን ይኖራቸዋል።
ከላይ ባለው ምስል ግርዶሹ የሚጀምርበትን ሰዓት ፣ ቀለበት ካለ ቀለበት የሚታይበትን ሰዓት ፣ ግርዶሹ የሚያልቅበት ሰዓት እንዲሁም ጸሃይ የምትሸፈንበትን መጠን መመልከት ትችላላችሁ - #ESSS
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
TIGRAI TV LIVE!
'በአላማጣ ከተማ' ያለውን የፀሐይ ግርዶሽ ክስተት ከዚህ ሰዓት ጀምሮ በትግራይ ቴሌቪዥን በቀጥታ መመልከት ትችላላችሁ።
በአላማጣ ቀለበታማ ግርዶሽ የሚሆንበት ሰዓት 2:00:27 - 2:01:27 ሲሆን ከፍተኛው የመጨለም መጠን 97 በመቶ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
'በአላማጣ ከተማ' ያለውን የፀሐይ ግርዶሽ ክስተት ከዚህ ሰዓት ጀምሮ በትግራይ ቴሌቪዥን በቀጥታ መመልከት ትችላላችሁ።
በአላማጣ ቀለበታማ ግርዶሽ የሚሆንበት ሰዓት 2:00:27 - 2:01:27 ሲሆን ከፍተኛው የመጨለም መጠን 97 በመቶ ነው።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ!
ከጥቂት ደቂቃ በኃላ 'አላማጣ' ላይ የሚከሰተውን ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ ከቤትዎ ሆነው በቀጥታ በትግራይ ቴሌቪዥን በመመልከት የዚህ ታሪካዊ ክስተት አካል ይሁኑ። በሚፈጠረው ሁኔታ ልንደናገጥ እንደማይገባ ባለሞያዎች መክረዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
ከጥቂት ደቂቃ በኃላ 'አላማጣ' ላይ የሚከሰተውን ቀለበታዊ የፀሐይ ግርዶሽ ከቤትዎ ሆነው በቀጥታ በትግራይ ቴሌቪዥን በመመልከት የዚህ ታሪካዊ ክስተት አካል ይሁኑ። በሚፈጠረው ሁኔታ ልንደናገጥ እንደማይገባ ባለሞያዎች መክረዋል።
@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
በተለያየ አጋጣሚ ውስጥ ሆናችሁ ቴሌቪዥን ለማየት እድል ያላገኛችሁ አሁን በአላማጣ ከተማ ያለው ሁኔታ ይህን ይመስላል!
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot
@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot