TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#update በባሕር ዳር ማረሚያ ቤት የሟቾች ቁጥር 5 ደረሰ፤ አንድ የፖሊስ አባልም የደረሰበት አልታወቀም፡፡ ትናንት በግምት ከቀኑ 7-8፡00 ባለው ጊዜ በባሕር ዳር ማረሚያ ቤት ግጭት መቀስቀሱና የ4 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ቀደም ብሎ ተዘግቦ ነበር፡፡ ዘግይቶ በወጣ መረጃ ደግሞ በግጭቱ የሟቾች ቁጥር 5 ደርሷል፤ የሟቾች አስከሬንም ለቤተሰቦቻቸው ተሰጥቷል፡፡ በሌላ በኩል አንድ የፖሊስ አባል እስካሁን #አልተገኘም፡፡ የተንቀሳቃሽ ስልኩ ማረሚያ ቤቱ ውስጥ መገኘቱንና የፖሊስ አባሉ ግን እስካሁን ያለበት ሁኔታና ቦታ አለመታወቁ በማረሚያ ቤቱ ኃላፊ ኮማንደር #ውብሸት_መኮንን ተገልጿል።

Via AMMA
@tsegabwolde @tikvahethiopia