TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.3K photos
1.51K videos
212 files
4.11K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#KimJongUn #XiJinping

የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆንግ ኡን ቻይና የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) ወረርሽኝን በመቆጣጠር ረገድ ባስመዘገበችው ስኬት 'የእንኳን ደስ አላችሁ!' መልዕክት ለቻይናው ፕሬዘዳንት ዢ ጅንፒንግ መላካቸውን #KCNA ዘግባል።

ፕሬዘዳንት ዢ ጅንፒንግ ዛሬ ቅድሜ ለኪም ጆንግ ኡን ምላሽ የሰጡ ሲሆን ለላኩላቸው መልዕክት አመስግነዋቸዋል ፤ የኮቪድ-19 ስርጭትን ለመግታ በሚደረገው ጥረት ከሰሜን ኮሪያ ጎን እንደሚቆሙ ፤ እገዛ ለማድረግ ፍላጎት እንዳላቸው ገልፀዋል።

ምንም እንኳን ሰሜን ኮሪያ የኮሮና ቫይረስ (COVID-19) ታማሚዎችን እየደበቀች ነው እየተባለች በተለያዩ አካላት ብትታማም እስካሁን ድረስ በሀገሪቱ በኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) የተያዘ ሰው ስለመኖሩ ሪፖርት #አላደረገችም

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia