TIKVAH-ETHIOPIA
1.53M subscribers
59.2K photos
1.5K videos
211 files
4.1K links
ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።

@tikvahuniversity
@tikvahethAfaanOromoo
@tikvahethmagazine
@tikvahethsport
@tikvahethiopiatigrigna

#ኢትዮጵያ
Download Telegram
#DrLiaTadesse

በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 965 የላብራቶሪ ምርመራ በዕለቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች #አለመኖራቸው ተረጋግጧል።

@tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
#DrLiaTadesse

በሀገራችን ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ የተደረገው 2,016 የላቦራቶሪ ምርመራ ሲሆን የኮሮና ቫይረስ የተገኘባቸው ሰዎች #አለመኖራቸው ተረጋግጧል፡፡

@tikvahethiopia @tikvahethiopiaBot